Page 1 of 1

የአዲግራት ከተማ ከጁንታው ነፃ ሆአለች፣ መቀሌ ከተማ ደግሞ በሚቀጥሉት 72 ሰዓታት ነፃ ትሆናለች!!!!!

Posted: 13 Nov 2020, 11:32
by Wedi
የአዲግራት ከተማ ከጁንታው ነፃ ሆአለች፣ መቀሌ ከተማ ደግሞ በሚቀጥሉት 72 ሰዓታት ነፃ ትሆናለች!!!

የአዲግራት ከተማ በጀግናው የመከላክያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር ወድቃለች:: መቀሌ የመሸገው የትህነግ/ህወሃት ልዩ ሀይል በ72 ሰዓታት ውስጥ ትጥቁን በመፍታት እጁን ለመከላክያ ሰራዊት እንዲሰጥ ጥሪ ተደርጎለታል::
:P :P :P
Please wait, video is loading...