አዲስ መረጃ: ከማይካድራ የዘር ጭፍጨፋ ያመለጡ ሰዎች ስለ ሁኔታዉ በዚህ መልክ ተናገሩ::
Posted: 11 Nov 2020, 14:54
ስለ «ማይካድራ» ጭፍጨፋ የዐይን ምስክሮች;
በምዕራባዊ ትግራይ ሁመራ አቅራቢያ «ማይካድራ» በተባለዉ አካባቢ የትግራይ ልዩ ኃይል በአማራ ተወላጆች ላይ በሌሊት አሰቃቂ ግድያ መፈፀሙን ከሞት ያመለጡ የዐይን እማኞች ገለፁ። ሙሉ መረጃዉንና ዘገባዉን ሊንኩን በመጫን ይመልከቱ።
በምዕራባዊ ትግራይ ሁመራ አቅራቢያ «ማይካድራ» በተባለዉ አካባቢ የትግራይ ልዩ ኃይል በአማራ ተወላጆች ላይ በሌሊት አሰቃቂ ግድያ መፈፀሙን ከሞት ያመለጡ የዐይን እማኞች ገለፁ። ሙሉ መረጃዉንና ዘገባዉን ሊንኩን በመጫን ይመልከቱ።