Page 1 of 1

የትህነግ ወንጀለኞች የአፋርን ግንብ መዝለል አይችሉም ተባለ

Posted: 11 Nov 2020, 01:54
by Horus

Re: የትህነግ ወንጀለኞች የአፋርን ግንብ መዝለል አይችሉም ተባለ

Posted: 11 Nov 2020, 02:10
by Horus
በእኔ ግምት ከላይ ያሉት 10 ወይ 20 ሌቦች ቀድመው የሴት ቀሚስ በመልበስ፣ ሴት ሞኖኩሴ በመምሰል ግብጽ የገቡ ይመስለኛል ። እውነቱ በሂደት ይታያል።

ትልቁ ነገር ትህነግ የተባለው ድርጅትን አፍርሶ፣ ንብረቱን ወርሶ ህገ ወጥ ማድረግ ።

ከዚያም የሸሹት ሌቦች በሰው ስም የያዙዋችው የባንክ ገንዘብና ፎቆችን ተራ በተራ መውረስና ያገር ሃብት ማድረግ ነው።