Page 1 of 1

ያሳቀኝ ነገር ቢኖር። አሉላ ወያኔ << ጦርነት ለትግሬ ባህላዊ የገበጣ ጨዋታ ነው አለ>> ፣ኢሣይያስ አፈወርቅ ደግሞ <<ሞኝ ገበጣው እስኪያልቅ ይጫወታል>>ብሎት እርፍ።

Posted: 10 Nov 2020, 16:47
by Abere
ያሳቀኝ ነገር ቢኖር። አሉላ ወያኔ << ጦርነት ለትግሬ ባህላዊ የገበጣ ጨዋታ ነው አለ>> ፣ኢሣይያስ አፈወርቅ ደግሞ <<ሞኝ ገበጣው እስኪያልቅ ይጫወታል>>ብሎት እርፍ። አሁን የገበጣው ጠጠር ተበልቶ አልቋል። ቂቂቂቂ

እኛም ብለናል፣

ከተበላ ኋላ ከተሸመጠጠ፣
አሉላ ወያኔ ( ዝንጀሮ) ዐይኑን-አፈጠጠ።