Page 1 of 1

በኦነሠ ከተማረኩት በአብይ የሚመራ የአማራ መንግስት ወታደሮች አንዱ በኬንያ በኩል ትግሬ መጣችብን ብለው ነበር ያዘመቱን፤ ነገር ግን ተማረክን ይላል፡፡

Posted: 09 Nov 2020, 20:25
by AbebeB
በኦነሠ ከተማረኩት በአብይ የሚመራ የአማራ መንግስት ወታደሮች አንዱ በኬንያ በኩል ትግሬ መጣችብን ብለው ነበር ያዘመቱን፤ ነገር ግን ተማረክን ይላል፡፡
ለነፍጠኛ ተላላኪ መሆናችሁን ታውቅ ነበር ወይ ተብሎ የተጠየቀው የኦሮሚያ ልዩ ፓልስ ምርኮ ስንሰለጥን ለኦሮሞ ሕዝባችሁ ዘብ ትቆማላችሁ ስንባል ነበርና ኦሮሞን እንድወጋ መታሰቡን አላውቅም ነበር ይላል፡፡