Page 1 of 1
የትግሬ ጦርነት (ደደቢት 2.0 vs ሰው አልባ ድሮን)
Posted: 09 Nov 2020, 17:29
by Horus
Re: የትግሬ ጦርነት
Posted: 09 Nov 2020, 17:36
by Abere
የአይጥ ውርጋጥ የድመት አፍንጫ ታሸታለች ይሉሃል ይኸ ነው - ጌታዬ። ድፍን አገሪቷ እኮ በዐይጥ ነው ለ30 ዓመታት ስትጎረደም የነበርችው። የአይጠ-መጎጥ ጦርነት ሌላ ምን ሊሆን ይችላል። ወጥ መድ ውስጥ ገብቶ ከመንፈራገጥ ውጭ። አሞራው ፋኖ ይልፋታል።
Re: የትግሬ ጦርነት
Posted: 09 Nov 2020, 18:00
by Horus
አብረ፣
እኔ ስለ ሚሊተሪ ሳይንስ ብዙ አላቅም ግን የዎያኔ ስሌት ትልቅ ችግር አለበት ።
ሲጀምር አቢይን መስቀል አደባባይ በመግደል (በአሳሲኔሽን እስትራተጂ) ወደ ስልጣን ለመመልስ ሞከሩ ። ከሸፈ!
ቀጥለው በኩዴታ ሞከሩ፣ ከሸፈ
ቀጥለው አገር አቅፍ ህዝባዊ አመጽ በማስንሳት ክሚሊሺያ ወይም ጎሬላ ጥቃት በማቀናበር ሞከሩ። ከሸፈ (እነጃዋር የነበሩበት)
አሁን ክትግሬ ውጭ ያለው ጎሬላ ጥቃት እንኳን አይደለም፣ ተራ ሽፍትነት ነው ።
ትልቁ ዝሆን ይህው የትግሬ ጦርነት ነው ። ምን እንበለው? መደበኛ ጦርነት ወይስ የጎሬላ ጦርነት? አስገራሚ ነው?
እኔን የሚመስለኝ የትግሬን መንግስት ለአቢይ ትተው እንደ ድሮ ጎሪላ ዋሻ የሚሄዱ ይመስለኛል ። ችግሩ ይህ ዘመን 1975 አይደለም ።
በሰው አልባ ድሮን ነው አቢይ ሚፈጃቸው !!