Page 1 of 1

Top Breaking News!ከሀዲው ወያኔ ከሰሜን ዕዝ የዘረፈውና ሲያሸሸው የነበረው A-300 የተሰኘው Multiple Launch Rocket System [MLRS]!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 23:29
by Hameddibewoyane
ከሀዲው ወያኔ ከሰሜን ዕዝ የዘረፈውና ሲያሸሸው የነበረው A-300 የተሰኘው Multiple Launch Rocket System [MLRS] በኢትዮጵያ አየር ኃይል ሰው አልጀቶች ተመትቶ የጋየበት Footage Video ይህንን ይመስላል።

A-300 ተንቀሳቃሽ ሚሳይል ማስወንጨፊያ የቻይና ስሪት ሲሆን ለዓለም ገበያ የቀረበው ከዛሬ አምስት ዓመት በፊት በ2015 ነው። ይህ መሣሪያ ከፍተኛ የማጥቃት ርቀቱ 300 ኪ.ሜ ነው።


Re: Top Breaking News!ከሀዲው ወያኔ ከሰሜን ዕዝ የዘረፈውና ሲያሸሸው የነበረው A-300 የተሰኘው Multiple Launch Rocket System [MLRS]!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 23:53
by abel qael
Haedgibi, you are cooking fake videos everyday, this must be in China or Russia, Tigray does not have such landscape.

Re: Top Breaking News!ከሀዲው ወያኔ ከሰሜን ዕዝ የዘረፈውና ሲያሸሸው የነበረው A-300 የተሰኘው Multiple Launch Rocket System [MLRS]!!!!

Posted: 09 Nov 2020, 01:02
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
The fleeing weyane militia and the stolen weapons vaporized in an instant! :lol: :lol: :lol: