የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ተመስገን ጥሩነህ ሥልጣን ለምን ለቀቀ ?
Posted: 08 Nov 2020, 21:48
የአማራን ክልል በፍርሃት የተነሳ በርቀት ከአዲስ አበባ ሲመራ የነበረው ፈሪው ተመስገን ትላንትና የወታደር ልብስ ለብሶ ቤት ውስጥ ተደብቆ ፎቶ ተነስቶ ወያኔ የአማራ ክልልን ልዩ ኃይል ደህና አድርጎ ሲላጭለት ዛሬ በቃኝ ብሎ ሥልጣኑን አስረከበ::
ተመስገን ትላንትና

ተመስገን ዛሬ

ተመስገን ትላንትና

ተመስገን ዛሬ
