Page 1 of 1

የመለስ ዜናዊ ዘመን የማይሽራቸው ወርቃማ አባባሎች

Posted: 08 Nov 2020, 18:36
by simbe11
የመለስ ዜናዊ ዘመን የማይሽራቸው ወርቃማ አባባሎች
1- ጎሃፍ ፅረጉለይ (ቆሻሻ ጥረጉልኝ)
ለሽሬ ተወላጅ ታጋዮች ጥያቄ የሰጠው መልስ ነበር::
አሁን ጊዜው ደርሶ ደብረፅዮን ቆሻሻ ሰብስቦ ሊያዋጋ ጥረት ላይ ነው::
ትግራይ ንቃ!! ህወሓት የስብሃት የግል ሃብት እንጂ ለትግራይ ምኑም ነው!!!!!