Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15251
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ወይ ጉድ ጦርነቱ ከተጀመረ 3 ወይ 5 ቀን የሆነ መሰለኝ። በቃ ወያኔ የ6 ቀኑ የግብፅ ዓይነት ውድቀት ደረሰባት። እሥራዔል በ6ቀን እንዴ አጠናቀቀቻት። ቂቂቂቂ

Post by Abere » 08 Nov 2020, 15:04

ወይ ጉድ ጦርነቱ ከተጀመረ 3 ወይ 5 ቀን የሆነ መሰለኝ። በቃ ወያኔ የ6 ቀኑ የግብፅ ዓይነት ውድቀት ደረሰባት። እሥራዔል በ6ቀን እንዴ አጠናቀቀቻት። ቂቂቂቂ

ሁለት ዓመት በላይ ወያኔ ስትዘጋጅ ከርማ፣ 75 ከመቶ የሚሆነው መሣርያ ትግሬ ምድር ተቀምጦ ፎክራ ፎክራ አሁን በ4 ቀን ውጊያ ከዐማራ የዘረፈቻቸው መሬቶች ተነጠቀች። ልብ እምጅ መሣርያ አይዋጋ። ወያኔ ጥንትም ጨርቅ ነበረች አሁንም ጨርቅ ሁና እየተበሳሰክች እና እየተቀዳደደች ነው። ይህን ቅሌት ሳያይ የሞተው መለስ ዜናዊ ምን ፈቀደኝ እያሉ ናቸው እነ ስብሃት ነጋ እና ስዩም መስፍን።