"ዶክተር አለሙ ስሜ የኦሮሚያ ክልል ር/መስተዳድር ሆነው ተሾመዋል!
Posted: 08 Nov 2020, 10:06
የቀድሞው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከዚህ ቀደም ሲነገር እንደነበረው የጠቅላይ ሚኒስቴሩ የፕሬስ ሴክሬታሪያት ሆነው ተሾመዋል! የሸዋ ኦሮሞ በመሆናቸው በፅንፈኛው የነጃዋር መሐመድ ቡድን ከፍተኛ ትንኮሳና ነቀፌታ ሲፈፀምባቸው የነበሩት አዲሱ ር/መስተዳድር የሞት ቀጠና የሆነውን ክልል በማረጋጋት ረገድ ሚናቸውን ይወጡ ይሆን ? ወደፊት የሚታይ ይሆናል!!!"