Page 1 of 1

አሁን የደረሰን ዜና

Posted: 08 Nov 2020, 08:27
by Bwendimu
#ሰበር_ዜና
👉በአዲስ አበባ ቦሌ ሜጋ ህንፃ አጠገብ ያለው ሱር ኮንስትራክሽን እንዲሁም መስፍን እንጂነሪንግ ሜጋ ህንፃን ጨምሮ በአሁን ሰአት በፌደራል ፖሊስ ተከቧል:: ማንም ሰው መውጣትም ሆነ መግባት አይችልም::