Page 1 of 1

ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 07 Nov 2020, 23:08
by Ejersa
Please wait, video is loading...

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 07 Nov 2020, 23:14
by Hameddibewoyane
እልልልልልልልልልልል :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
07 Nov 2020, 23:08
Please wait, video is loading...

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 07 Nov 2020, 23:22
by pushkin
Please wait, video is loading...

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 07 Nov 2020, 23:28
by Fiyameta

😇 እልልልልልልልል 😇
እልልልልልልል 😇
እልልልልልልልልል 😇
😇 እልልልልልልልል 😇
እልልልልልልል 😇
እልልልልልልልልል 😇
😇 እልልልልልልልል 😇
እልልልልልልል 😇
እልልልልልልልልል 😇



Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 07 Nov 2020, 23:43
by Kuasmeda
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
07 Nov 2020, 23:08
Please wait, video is loading...

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 00:41
by Abdisa
Great News! 8)

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 00:53
by simbe11
With all due respect for the brave Ethiopian soldiers fighting the shameless TPLF junta, we should never cheer the demise of our own brothers.
These guys are Ethiopians who happened to stand for the wrong case; and because the Ethiopian army came under fire, the army have every right, even obligation, to defend itself and punish the perpetrators. With all that, we should refrain from cheering the deaths of ourselves.
Also we don’t even know if these militants are volunteering for this mission. We are hearing about defectors by thousands.

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 01:46
by Digital Weyane
ሕዚ ግርም!

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 01:56
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
አዎ የናንተ ነው። እንኳን ደስ አላቹ! 8)


Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 03:27
by Fiyameta
elelelelelelelelelele :oops: :oops:

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 03:51
by Za-Ilmaknun
«የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ እስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል»
ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ
****************************

የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹም እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ።

ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ከሀዲው የህውሓት ቡድን ካልተደመሰሰ ሀገር ሰላም እንደማትሆንም ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ ገልፀዋል።

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ሠራዊቱን የግዳጅ እንቅስቃሴ አስመልክተው በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፣ የመከላከያ ሠራዊቱ ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ ወደ ፊት እየገሠገሠ ይገኛል።

መከላከያ በከሀዲ ቡድኑ እጅ ያሉ ከባድ መሳሪያዎች ሙሉ በሙሉ ማውደሙን አመልክተው፣ እንደ ተምች በየቦታው ሠራዊቱን የከበበውን ኃይል እያራገፈ መሆኑን ጠቁመዋል። ትናንሽ ክፍሎችን ከቦ የነበረው ኃይልም በሠራዊታችን ታላቅ ጀግንነት ተደምስሰዋል ብለዋል። ከፍ ያለ ቁጥር ያለው የክልሉ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ምርኮኛ እየሆነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።

መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለሰራዊቱ እያሳየ ያለው ድጋፍ ከፍ ያለ የሞራል ልእልና እንዳላበሰውም አስታውቀዋል። ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ይህን ከሀዲ ቡድን በመደምሰስ የሕግ የበላይነትና ህገመንግስታዊ ስርዓት ለማረጋግጥ በብቃት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።

የመከላከያ ኃይሉ ሕዝብ እንዳይጎዳ ለማድረግ ሕዝብ እና ጽንፈኛ ኃይሉን ለይቶ ለመምታት በጥንቃቄ እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም ጄኔራል ብርሃኑ ተናግረዋል።

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 06:18
by Ejersa

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 06:35
by DefendTheTruth
simbe11 wrote:
08 Nov 2020, 00:53
With all due respect for the brave Ethiopian soldiers fighting the shameless TPLF junta, we should never cheer the demise of our own brothers.
These guys are Ethiopians who happened to stand for the wrong case; and because the Ethiopian army came under fire, the army have every right, even obligation, to defend itself and punish the perpetrators. With all that, we should refrain from cheering the deaths of ourselves.
Also we don’t even know if these militants are volunteering for this mission. We are hearing about defectors by thousands.
From the beginning that was my concern as well and I saw at one point this Ejersa guy posting some graphic images, which is morally low and irresponsible. If you care about Ethiopia then show your care for all of its parts and Tigray is part of Ethiopia, even when we are forced to fight this war. It is about being responsible or irresponsible citizen.

Your observation is well taken from my side.

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 16:15
by Abdisa
The best news of the day! Thanks for sharing! 8)
Za-Ilmaknun wrote:
08 Nov 2020, 03:51
«የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ እስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል»
ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ
****************************

የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹም እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ።

ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ከሀዲው የህውሓት ቡድን ካልተደመሰሰ ሀገር ሰላም እንደማትሆንም ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹሙ ገልፀዋል።

ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ሠራዊቱን የግዳጅ እንቅስቃሴ አስመልክተው በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት፣ የመከላከያ ሠራዊቱ ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ ወደ ፊት እየገሠገሠ ይገኛል።

መከላከያ በከሀዲ ቡድኑ እጅ ያሉ ከባድ መሳሪያዎች ሙሉ በሙሉ ማውደሙን አመልክተው፣ እንደ ተምች በየቦታው ሠራዊቱን የከበበውን ኃይል እያራገፈ መሆኑን ጠቁመዋል። ትናንሽ ክፍሎችን ከቦ የነበረው ኃይልም በሠራዊታችን ታላቅ ጀግንነት ተደምስሰዋል ብለዋል። ከፍ ያለ ቁጥር ያለው የክልሉ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ ምርኮኛ እየሆነ እንደሚገኝ አስታውቀዋል።

መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለሰራዊቱ እያሳየ ያለው ድጋፍ ከፍ ያለ የሞራል ልእልና እንዳላበሰውም አስታውቀዋል። ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ይህን ከሀዲ ቡድን በመደምሰስ የሕግ የበላይነትና ህገመንግስታዊ ስርዓት ለማረጋግጥ በብቃት እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል።

የመከላከያ ኃይሉ ሕዝብ እንዳይጎዳ ለማድረግ ሕዝብ እና ጽንፈኛ ኃይሉን ለይቶ ለመምታት በጥንቃቄ እየተንቀሳቀሰ መሆኑንም ጄኔራል ብርሃኑ ተናግረዋል።

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 17:02
by Weyane.is.dead
Tplf are surrendering like no tomorrow. All tplf fighters are demoralised. There's no light at the end of the tunnel for tplf.

Re: ሰበር ዜና፣ ከህወሓት ታጣቂዎች ጋር እየተካሄደ ያለው ውጊያ! ሁመራ ሙሉ በሙሉ ነጻ ወጥቷል!!!!

Posted: 08 Nov 2020, 22:22
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
elelelelelelelele :P :P