Page 1 of 1

ባናት ከተሰኘው የትህነግ እርሻ ልማት አልፎ ያለ ዋና የወታደር ማዘዣ ጣቢያ ተደምስሷል!

Posted: 07 Nov 2020, 10:30
by Ejersa
ዛሬው ዕለት የአማራ ልዩ ኃይልና የመከላከያ ሰራዊቱ ባናት ከተሰኘው የትህነግ እርሻ ልማት አልፎ ያለ ዋና የወታደር ማዘዣ ጣቢያ ከትህነግ አሸባሪ ኃይል ነፃ አድርጓል። ባናት የሚገኘው የትህነግ እርሻ ልማት በኢፈርት የተያዘ ሲሆን ከጣና በለስ በተዘረፉ በመቶዎች በሚቆጠሩ ዘመናዊ መሳርያዎች የተመሰረተ ተቋም ነው።