Page 1 of 1

ሰበር ዜና፣ የሃገር መከላከያ ሰራዊት በራያ ግንባር የመጀመሪያ ግዳጁን መወጣት ጀምሯል!!!

Posted: 05 Nov 2020, 16:19
by Ejersa
አስደናቂው የመከላከያ ሰራዊት በላቀ ወኔ እና ግለት በሁለት አቅጣጫ ተሰድሮ ወደፊት መግፋት ጀምሯል!!! መላው የራያ ህዝብ እና የስበር ወጣት መከላከያን ለማገዝ እና በክብር ለመቀበል በተጠንቀቅ ቆሟል!!! ፈጣሪ ከመከላከያ ሰራዊት እና ከህዝባችን ጋር ይሁን!!!

Re: ሰበር ዜና፣ የሃገር መከላከያ ሰራዊት በራያ ግንባር የመጀመሪያ ግዳጁን መወጣት ጀምሯል!!!

Posted: 05 Nov 2020, 19:14
by Ejersa
Please wait, video is loading...