Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13060
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ዶ/ር ደብረፅዮን : የዓብይ አህመድን አከርካሪ ሰብረንዋል

Post by Thomas H » 05 Nov 2020, 11:03

የትግራይ ኃይል በክልሉ የሚገኙትን የመከላከያ ሰሜን ዕዝ ጦር መሳሪያም ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር አውለነዋል ብለዋል።
"ትግራይ በሚገኙ የጦር መሳሪያዎች የትግራይ ህዝብ ጥቃት ሊፈፀምበት አይገባም። አሁን በሙሉ ታጥቀናል። በጦር መሳሪያ ከነሱ ያነስን አይደለንም፤ ምናልባት የተሻልን ነን" ብለዋል በመግለጫቸው