Page 1 of 1

ሰበር መረጃ፦ የዘራፊዎቹ ባንኮኒ ተሰበረ‼️

Posted: 04 Nov 2020, 15:39
by Ejersa
የጀግናው ኢፌደሬ መከላከያ ሠራዊት የአየር ወለድ ክፍል በህወሓት መኖሪያ መንደር በድንገት ሰብሮ በመግባት የህወሓት ማፊያ ቡድን አርፎበት በነበረው ሆቴል ባደረገው ድንገተኛ ኦፕሬሽን ህወሓት ያከማቸው በብዙ ሚሊየን የሚቆጠር የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገንዘብን በቁጥጥር ስር አውሏል። ይህ ገንዘብ በተለያዩ ቦታወች ለሽብር እና ለሕዝብ እልቂት የሚውል እንደነበር ለመገመት አይከብድም።

ምንጭ፦ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት - Prosperity Party


Re: ሰበር መረጃ፦ የዘራፊዎቹ ባንኮኒ ተሰበረ‼️

Posted: 04 Nov 2020, 15:59
by AbebeB
Ejersa wrote:
04 Nov 2020, 15:39
የጀግናው ኢፌደሬ መከላከያ ሠራዊት የአየር ወለድ ክፍል በህወሓት መኖሪያ መንደር በድንገት ሰብሮ በመግባት የህወሓት ማፊያ ቡድን አርፎበት በነበረው ሆቴል ባደረገው ድንገተኛ ኦፕሬሽን ህወሓት ያከማቸው በብዙ ሚሊየን የሚቆጠር የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገንዘብን በቁጥጥር ስር አውሏል። ይህ ገንዘብ በተለያዩ ቦታወች ለሽብር እና ለሕዝብ እልቂት የሚውል እንደነበር ለመገመት አይከብድም።

ምንጭ፦ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት - Prosperity Party

ፈሳም በለው!