Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 04 Nov 2020, 15:39
የጀግናው ኢፌደሬ መከላከያ ሠራዊት የአየር ወለድ ክፍል በህወሓት መኖሪያ መንደር በድንገት ሰብሮ በመግባት የህወሓት ማፊያ ቡድን አርፎበት በነበረው ሆቴል ባደረገው ድንገተኛ ኦፕሬሽን ህወሓት ያከማቸው በብዙ ሚሊየን የሚቆጠር የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገንዘብን በቁጥጥር ስር አውሏል። ይህ ገንዘብ በተለያዩ ቦታወች ለሽብር እና ለሕዝብ እልቂት የሚውል እንደነበር ለመገመት አይከብድም።
ምንጭ፦ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት - Prosperity Party

-
AbebeB
- Member+
- Posts: 7694
- Joined: 15 Oct 2016, 10:31
Post
by AbebeB » 04 Nov 2020, 15:59
Ejersa wrote: ↑04 Nov 2020, 15:39
የጀግናው ኢፌደሬ መከላከያ ሠራዊት የአየር ወለድ ክፍል በህወሓት መኖሪያ መንደር በድንገት ሰብሮ በመግባት የህወሓት ማፊያ ቡድን አርፎበት በነበረው ሆቴል ባደረገው ድንገተኛ ኦፕሬሽን ህወሓት ያከማቸው በብዙ ሚሊየን የሚቆጠር የሀገር ውስጥ እና የውጭ ገንዘብን በቁጥጥር ስር አውሏል። ይህ ገንዘብ በተለያዩ ቦታወች ለሽብር እና ለሕዝብ እልቂት የሚውል እንደነበር ለመገመት አይከብድም።
ምንጭ፦ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት - Prosperity Party
ፈሳም በለው!