-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
ሰበር ዜና! ከ 800 በላይ የታጠቁ የትግራይ ልዩ ሀይል ነጭ ጨርቅ በማውለብለብ ሰንዓፈ ኤርትራ በሰላም እጁን ሰጥቷል!
በገረዝግሄር የሚመራ የትግራይ ልዩ ሀይል ከ 800 በላይ የታጠቁ ልዩ ሃይል ነጭ ጨርቅ በማውለብለብ ሰንዓፈ ኤርትራ ላለው ሰራዊት እጁን ሰጥቷል። የኤርትራ መንግስትም እንደተቀበላቸው አረጋግጠናል።