Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11526
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

ወረዳው ነው ያስበላን ! ወረዳው ከቀድሞ ጀምሮ ሰብስቦን አንድ አማርኛ ተናጋሪ እዚህ እንዳይኖር ሲል እኛ አላወቅንም አልጠረጠርንም - ከሞት የተረፉ እናት

Post by MINILIK SALSAWI » 03 Nov 2020, 11:42

ሕወሓት ለውጡ ያተዋጠላቸውን የወረዳ አመራሮች የመንግስትን መዋቅር ተጠቅሞ ከኦነግ ጋር በመቀናጀት የተንኮል መንገዱን ይዟል። ወረዳው ነው ያስበላን ! ወረዳው ከቀድሞ ጀምሮ ሰብስቦን አንድ አማርኛ ተናጋሪ እዚህ እንዳይኖር ሲል እኛ አላወቅንም አልጠረጠርንም - ከሞት የተረፉ እናት