ትኩረታችን ሁሉ ወደ ሰሜን!
Posted: 02 Nov 2020, 16:26
የኢትዮጵያ ፓለቲካ የሴራ ቋት ያለው ትህነግ/ህወሃት የመሸገበት መቐሌ ውስጥ ነው:: ይህ እኔ ካልመራው ሀገር ይፈርሳል የሚል የትህነግ/ህወሃት ቋት መንደድ አለበት:: ግን እንዴት ሊነድ ይችላል የሚለው ትልቅ ጥበብን ይጠይቃል:: የቀድሞው የደህንነት ማዋቅር ከ50% በላይ አሁንም አልተነካም!
ትህነግ/ህወሃት የተባለው ወንበዴ ድርጅት/ቡድን አፈር እስካልተጫነው ድረስ መከራችን አይቆምም:: የአማራ ዘላለማዊና ዋነኛ ጠላት ትህነግ/ህወሃት ነው:: ትህነግ ከተደመሰሰ ሌላው ሁሉ የኢትዮጵያ ጠላታቾች በተለይ ኦነግ/ሸኔ ፍርፋሪ ነው:: ትኩረት ወደ ሰሜን!

ትህነግ/ህወሃት የተባለው ወንበዴ ድርጅት/ቡድን አፈር እስካልተጫነው ድረስ መከራችን አይቆምም:: የአማራ ዘላለማዊና ዋነኛ ጠላት ትህነግ/ህወሃት ነው:: ትህነግ ከተደመሰሰ ሌላው ሁሉ የኢትዮጵያ ጠላታቾች በተለይ ኦነግ/ሸኔ ፍርፋሪ ነው:: ትኩረት ወደ ሰሜን!

