Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ወያኔ የመጨረሻዋን ገመድ በጥሷል!

Post by Ejersa » 02 Nov 2020, 09:31

ሁሉ ነገር በዲዛይን በእቅድ የሆነ ነው። ከቤንሻንጉል እስከጉራፈርዳ አሁን ደግሞ ወለጋ ጉሊሶ የሆነው በአጋጣሚ አልያም የተነጣጠሉ፣ ያልተያያዙ ክስተቶች አይደሉም። በወያኔ የመጨረሻ ዙር ሩጫ ውስጥ እንዲፈጸሙ በእቅድ የተያዙ ናቸው። ሌላው ቀርቶ በአፋርና ሶማሌ ክልሎች መሀል ይህን ጊዜ ጠብቆ የተነሳውና በርካታ ሰላማዊ ዜጎች እየተገደሉበት ያለው ግጭትም በዚሁ የወያኔ የመጨረሻ ዘመን እቅድ ውስጥ የሚገኝ ስለመሆኑ አያጠራጠርም።

አሁን ወያኔ በተኗን ነክቷል። የመጨረሻዋን ገመድ በጥሷል። ለዚህን ዘመን፣ ለመጨረሻው ሩጫው እዚህም እዚያም ያዘጋጀውን የጥፋት ሃይል አንቀሳቅሷል። ኢትዮጵያን እኛ ካልመራናት ትጥፋ የሚለው የወያኔ እርኩስ ቃልኪዳን በወያኔ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እውን የሚያደረግበት እርምጃ የተጀመረ ይመስላል። እንግዲህ ስጋ መሬት ላይ ወድቆ አፈር ለምን ይነካዋል አይባልም። ከጀመሩት በጥንቃቄና በብልሃት መግባት ነው። አማራጭ የለውም።

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ወያኔ የመጨረሻዋን ገመድ በጥሷል!

Post by Ejersa » 02 Nov 2020, 09:42

Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...

pushkin
Member+
Posts: 9683
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ወያኔ የመጨረሻዋን ገመድ በጥሷል!

Post by pushkin » 02 Nov 2020, 10:42

Please wait, video is loading...


lil kogne
Member
Posts: 1084
Joined: 20 Jul 2019, 17:11

Re: ወያኔ የመጨረሻዋን ገመድ በጥሷል!

Post by lil kogne » 02 Nov 2020, 11:10

The Imbecile could not utter a word without hick ups, Keep repeating sh!t after sh!t. that is what the Agames do. Then again what else can you expect from the 63 IQ Agamistans.

Post Reply