Page 1 of 1

ALARMING NEWS ህዝባችን መቼ ነው በ21ኛው ክፍለ ዘመን ሳይካትሪስት የሚያስፈልጋቸው ሰዎችን መድረክ እየሰጠ ማዳመጥ የሚያቆመው

Posted: 02 Nov 2020, 07:15
by clear12
"የጥንት አባቶች ቫይረስ ያለ ማይክሮስኮፕ ያዩ ነበር።ከዛ ሊነድፏቸው ሲሉ ያራግፏቸዋል" :shock: :shock: :x ዶክተር አብርሃም የሚሰሙትን የሞኝ ተረት ማመን አቅቷቸው እንዳይስቁ ራሳቸውን ሲታገሉ አሳዘኑኝ :mrgreen: :mrgreen: ኢትዮጵያን አስረው ከያዙት ተረት ተናጋሪዎች አንዱና ዋነኛው ነው!!