Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
ሰበር ዜና: ኦነግ የመሸገባቸው ቦታዎች ላይ እርምጃ እይተወሰደ ነው!
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=235205
Page
1
of
1
ሰበር ዜና: ኦነግ የመሸገባቸው ቦታዎች ላይ እርምጃ እይተወሰደ ነው!
Posted:
02 Nov 2020, 01:40
by
Ejersa
ሰላሌ አቦቴ ቱሉ ጎቤ በሚባል ተራራ ላይ ከትናት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ኦነግ የመሸገባቸው ቦታዎች ላይ እርምጃ እይተወሰደ ነው:: በውጉያ ብዛት ያላቸው የኦነግ ወታደሮች እርምጃ እደተወሰደባቸው መረጃዎች ያሳያሉ::