Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 02 Nov 2020, 01:40
ሰላሌ አቦቴ ቱሉ ጎቤ በሚባል ተራራ ላይ ከትናት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ኦነግ የመሸገባቸው ቦታዎች ላይ እርምጃ እይተወሰደ ነው:: በውጉያ ብዛት ያላቸው የኦነግ ወታደሮች እርምጃ እደተወሰደባቸው መረጃዎች ያሳያሉ::
