Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና: ኦነግ የመሸገባቸው ቦታዎች ላይ እርምጃ እይተወሰደ ነው!

Post by Ejersa » 02 Nov 2020, 01:40

ሰላሌ አቦቴ ቱሉ ጎቤ በሚባል ተራራ ላይ ከትናት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ኦነግ የመሸገባቸው ቦታዎች ላይ እርምጃ እይተወሰደ ነው:: በውጉያ ብዛት ያላቸው የኦነግ ወታደሮች እርምጃ እደተወሰደባቸው መረጃዎች ያሳያሉ::