Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11525
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

እኔ ሶሻል ሚዲያ ላይ ገብቼ አንድ ቃል ፅፌ አላውቅም። ( ፕሮፌሰር ብርሐኑ ነጋ )

Post by MINILIK SALSAWI » 30 Oct 2020, 09:29

....... ይህ በየቀኑ የሚጮህ ነገር ምን ያሕሉን ሰው ከአስተሳሰብ ጥቅም ውጪ እያደረገው እንደሆነ የማውቃቸውን ሰዎች እያየሁ ነው። .......... ኃላፊነት በፍፁም በማይሰማቸው የሶሻል ሚዲያ አርበኞች ምክንያት አገራችን ችግር ውስጥ እንድትገባ ማየት አልፈልግም። ........ የኛ አባላት የኛ ደጋፊዎች በሐሳብ ልዩነት በጨዋነት ተከራከሩ።