ሕወሀት ባይኖር ኖሮ ግም ሰባት በቀላሉ ማዕከላዊ ሥልጣን ተቆጣጥሮ ጉድ ሊሰራን ነበር፡፡
Posted: 26 Oct 2020, 22:10
ሕወሀት ወደ ትግራይ ገብቶ አስቀድሞ በመደራጀት በአብይ የሚመራውን የአማራ መንግስት አቅም ባይነፍገው ኖሮ ግም ሰባት ዲቃሎችን ይዞ በአብይ በኩል ስልጣን ተቆጣጥሮ ለጊዜውም ቢሆን ብሄሮችን ከጥቅም ውጭ ለማድረግ ይቀለው ነበር፡፡
ደግሞም የሕወሀት መልካም ስራ ለብቻዬ ከአብይ ጋር አልደራደርም ማለቱ ነው፡፡ አሁን ላይ የአማራ መንግስት ቅርቃር ገብቶአል፡፡ ምክንያቱም አብይ ኦሮሞ መስሎቸው የኦሮሞን የትግል ካምፕ ያደክሙ የነበሩት ኦሮሞዎች የጠራ መስመር ይዘዋል፡፡ ኦነሠ ደግሞ ከነሙሉ ትጥቁ ስለመጣልን አሁን ላይ ሕወሀት ብቻዋን አይደለችም፡፡
ኦሮሞና ትግራይ ከተባበሩ ደግሞ ፈሳሞቹ እንኩዋን ለመዋጋት ለመጮህ አቅም አይኖራቸውም፡፡
ደግሞም የሕወሀት መልካም ስራ ለብቻዬ ከአብይ ጋር አልደራደርም ማለቱ ነው፡፡ አሁን ላይ የአማራ መንግስት ቅርቃር ገብቶአል፡፡ ምክንያቱም አብይ ኦሮሞ መስሎቸው የኦሮሞን የትግል ካምፕ ያደክሙ የነበሩት ኦሮሞዎች የጠራ መስመር ይዘዋል፡፡ ኦነሠ ደግሞ ከነሙሉ ትጥቁ ስለመጣልን አሁን ላይ ሕወሀት ብቻዋን አይደለችም፡፡
ኦሮሞና ትግራይ ከተባበሩ ደግሞ ፈሳሞቹ እንኩዋን ለመዋጋት ለመጮህ አቅም አይኖራቸውም፡፡