Page 1 of 1

Breaking! Ethiopian Defence Forces Warning to Terrorists and Activists

Posted: 26 Oct 2020, 04:21
by TesfaNews


ጥቅምት 15 ቀን 2013

በየአቅጣጫው ኢትዮዽያን ለማተራመስ በየጫካው ፣ በየቀበሌው ፣ በየመንደሩ ተወትፈው የንፁሃንን ደም በማፍሰስና ህዝብን በማሸበር ስራ ላይ ተጠምደው ያሉትን አጥፊ ሀይሎች ለመደምሰስና የህዝቦችን ሰላምና አንድነት እንዲሁም ሀገራችንን ለማዳን ህይወታችሁን እየገበራችሁ ያላችሁ መላ የመከላከያ ሰራዊት አባላት እና ሌሎች የፀጥታ ሀይሎች ሀገር መቼም አትረሳችሁም !

በግዳጅ ያላችሁ ፈጣሪ ብርታትና ፅናት ይስጣችሁ ። ለተሰዋችሁ ደግሞ በቀኙ ያስቀምጣችሁ። ኢትዮጵያ በናንተና በመልካም ህዝቦቿ ታፍራና ተከብራ ትቀጥላለች!! ድል ለጀግኖች ።

Yomiyu Abebe‎
ፎቶግራፍ የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሰራዊታችን በ ፎቶ




ጥቅምት 14 ቀን 2013

በአሁኑ ሰዓት ፤ የኮማንዶ ፣ የልዩ ሀይልና ፀረ ሽብር ሰልጣኞች ፣ የጠላትን ማዘዣ አጥቅቶ የመመለስ ትርዒት ፣ ለጦር ሀይሎች ም/ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ለኦፕሬሽናል ጀነራል ብርሀኑ ጁላ እና ለሌሎች እንግዶች በማሳየት ላይ ይገኛሉ ።

Please wait, video is loading...