Page 1 of 1

የአዲስ አበባ ወጣት ሆይ፥ አቢይ አህመድ፥ አማርኛና ኦሮምኛ ካልተናገርክ፥ የሥራ እድል አይኖርህም እያለህ ነው። ቀጥሎ ደሞ፥ ምን ትሠራለህ አዲስ አበባ ውስጥ፥ መጤ ነህ እንደሚልህ ዕወቅ።

Posted: 24 Oct 2020, 00:22
by EwnetYashenifal
የአዲስ አበባ ወጣት ሆይ፥ አቢይ አህመድ፥ አማርኛና ኦሮምኛ ካልተናገርክ፥ የሥራ እድል አይኖርህም እያለህ ነው። ቀጥሎ ደሞ፥ ምን ትሠራለህ አዲስ አበባ ውስጥ፥ መጤ ነህ እንደሚልህ ዕወቅ።