Page 1 of 1

አቢይ አህመድ ያባ መላ ሃብተ ጎርጊስ መንገድ ገብቶታል

Posted: 24 Oct 2020, 00:06
by Horus
ዶናልድ ትራምፕ ያባ መላ ሃብት ጎርጊስ ዲንግዲን አንጎል 10% እንኳ የለውም !!

አሁን ላይ ሰዎች አሜሪካን ና ያለም ባንክ ወደ አባይ ድርድር ማስገባት አልነበረበትም የሚሉ አሉ ። ያ ትችት ታሪካዊ ስህተት አለው ። አቢይ ስልጣን ላይ ሲመጣ ባዶ ካዝና ነው ከሌባው ዎያኔ የተረክበው ።

በዚያን በደካማነቱ ሰዓት እና እነአሜሪካ ገንዘብ ይስጡ አይስጡ በማያውቅበት ወቅት ከዘረኛው ትራምፕ ጋር ንትርክ አለመግባቱ ትክክል ነበር ። ክዚያ አረቦቹን ለምኖ ደሞዝ መክፈል ከቻለና ጀግናው እና አትንኩኝ ባዩን የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድ ካደረገ በኋላ ትራምፕን ወግድ እንደ ሚለው ያውቅ ነበር፤ የሆነውም ያው ነው ።

ደሞ ግብጽ ያን የመሰለ ትራምፓዊ ደደብ ስራ ብትሰራ ኢትዮጵያ ምን ያህል ርቀት እንደ ምትሄድ ያቃሉ ። ምንም ነገር የማያውቀው ታላቋ አሜሪካንን ያለም መሳቂያ ያደረግው ትራምፕ ነው ።

ይህም ሆነ ያ በ10 ቀን ከስልጣን ወርዶ ሁሉም ነገር በዚያው ይዘጋል ።

የነ ገናናው ምኒልክ ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !!! ኼር ዬቦ

Re: አቢይ አህመድ ያባ መላ ሃብተ ጎርጊስ መንገድ ገብቶታል

Posted: 24 Oct 2020, 03:01
by Horus