Page 1 of 1

ብአዴን ከለቀቀ የአብይ የመጨረሻው እጣ እስር ቤት ሊሆን ይችላል! ብአዴን ከብልፅግና ራሱን ሳያገል እንደማይቀር ይገመታል || አጋመዎች የአማራን መሬት መፈለጋቸው ሚስጥሩ አንገነጠልም ነው!!

Posted: 23 Oct 2020, 15:02
by Abaymado

የአማራ ሙስሊሞች ግድያ ተፈፀመ የሚል ወሬ ሰማሁ መሰለኝ:: አሁን ደሞ ወደ ሙስሊሞች ዞሩ:: ይህ ነገር የጤና አይደለም:: ይህ ነገር የሚፈፀመው ምናልባት በብልፅግና ላለመሆኑ ምንም ማረጋገጫ የለም:: ምናልባትም ለብአዴንና ለመላው አማራ መልስ ለመስጠት ታስቦ ይመስላል:: አማራ የተነሳበት አመፅ ከሁሉም አቅጣጫ ነው ለማለት ታስቦም ይሆናል:: ምናልባትም ብአዴን እና አማራ ለብልፅግና ካልታዘዘ መከራው የከፋ ይሆናል ለማለትም ፈልገው ይሆናል::::

ይህ እንግዲህ የብልፅግና ፍርሃት ነው ብዬ አምናለሁ:: ለምን? አማራ ብልፅግና ላይ ከተነሳ አለቀ ማለት ነው:: አብይ ሆነ ጋላ ያከትምላቸዋል:: እና ብአዴን ምን ይጠብቃል?

ምናልባትም ከዩሐንስ ቧ ያለው ፌስ ቡክ የተለቀቀው ፖስት እንደሚጠቁመው ብአዴን ከብልፅግና መልቀቅ አለበት የሚል ነው:: ይለቅ ይሆን?
ብአዴን ከለቀቀ የአገሪቱ መዋቅሮች እንደገና ፈራርሰው እንዲዋቀሩ ያደርጋል:: ብአዴን ምን እያሰበ ይሆን?

ትግራይ ::

Re: ብአዴን ከብልፅግና ራሱን ሳያገል እንደማይቀር ይገመታል || አጋመዎች የአማራን መሬት መፈለጋቸው ሚስጥሩ አንገነጠልም ነው!!

Posted: 24 Oct 2020, 02:35
by Abaymado
አብይ ማንነቱን የማያውቅ የእንግዴ ልጅ ያለ አማራ የሚቆይ ይመስለዋል?

ብአዴን ብልፅግናን ከለቀቀ ምናልባት እጣው እስር ቤት ነው::
ካለን መረጃ መሰረት የአማራ ባለስልጣኖች : አሁን ያለውን አካሄድ እየተቃወሙ ነው: : ገዱ አንዳርጋቸው በፌስ ቡኩ "ነገር እንዳይባባስ ብለን ነው እንጂ ----" የሚል መልዕክት አስተላልፏል:: ይህንን ደሞ አቶ ላቅያለው አያሌው እና ንጉሡ ጥላሁን ሼር አርገውታል::

ምናልባትም ደመቀ መኮንን ሊነሳ ይችላል:: እናም በመላኩ አላምረው ሊተካ ይችላል የሚል ወሬ አለ:: ነገር እየተካረረ ይመስላል::

ብአዴን ማንነቱን የሚያሳይበት ወቅት ላይ ነው::


ትግሬ:

ትግሬዎች ነገሮችን ለማረሳሳት የአማራ መሬቶች ላይ ዘመቻ ጀምረዋል:: ዋናው አላማው :
1) ወላቃይትንና ራያን ለማረሳሳት
2) የአማራ ሁኔታ ስላስፈራቸው
3) መገንጠል አልፈልግም ለማለት ይመስላል::
አሁን ባለው አካሄድ አጋሜ መተንፈስ አለምቻለዋ እና ሕልውናዋ አደጋ ላይ መሆኑ:: ምናልባትም ህዝቧ ወደ አማራ ክልል መሰደዱ አይቀሬ ስለሚሆን!
በዚህ ጉዳይ ስለ ትግራይ መገንጠል የምለው አለኝ::

Re: ብአዴን ከለቀቀ የአብይ የመጨረሻው እጣ እስር ቤት ሊሆን ይችላል! ብአዴን ከብልፅግና ራሱን ሳያገል እንደማይቀር ይገመታል || አጋመዎች የአማራን መሬት መፈለጋቸው ሚስጥሩ አንገነጠልም

Posted: 24 Oct 2020, 08:32
by Abaymado
እንድምንሰማው በደመቀ መኮንን ላይ ዘመቻ እንደተከፈተ ነው ::
በብልፅግና ውስጥ ሶስት ጎራ ተፈጥሯል ይለናል :
1)የአብይ
2)የደመቀ
3)የመላኩ አለበል
https://m.facebook.com/story.php?story_ ... composer=0