Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13013
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Must Watch: ሰበር ዜና : አዳነች አቤቤ በትግርኛ ተናጋሪዎች ጉድ ተሠራች

Post by Thomas H » 11 Oct 2020, 15:31

ግምገማ ላይ በወር የምታገኘው ደመወዝ 8000 ብር ሆኖ ሳለ 40 ሚሊዮን ብር አካውንትሽ ውስጥ አለ ስትባል የሰጠችው መልስ እኔ የማውቀው ነገር የለም ነገር ግን የባንክ ሠራተኞችን ጠይቄ ያገኘሁት መረጃ የሚያሳየው ሁለት ሰዎች ስለ እኔ ባንክ አካውንት በትግርኛ ያወሩ እንደነበር መረጃው አለኝ ብላለች::

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: Must Watch: ሰበር ዜና : አዳነች አቤቤ በትግርኛ ተናጋሪዎች ጉድ ተሠራች

Post by Degnet » 11 Oct 2020, 15:49

Thomas H wrote:
11 Oct 2020, 15:31
ግምገማ ላይ በወር የምታገኘው ደመወዝ 8000 ብር ሆኖ ሳለ 40 ሚሊዮን ብር አካውንትሽ ውስጥ አለ ስትባል የሰጠችው መልስ እኔ የማውቀው ነገር የለም ነገር ግን የባንክ ሠራተኞችን ጠይቄ ያገኘሁት መረጃ የሚያሳየው ሁለት ሰዎች ስለ እኔ ባንክ አካውንት በትግርኛ ያወሩ እንደነበር መረጃው አለኝ ብላለች::
Rehaq metsrefi adi

simbe11
Member
Posts: 2088
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: Must Watch: ሰበር ዜና : አዳነች አቤቤ በትግርኛ ተናጋሪዎች ጉድ ተሠራች

Post by simbe11 » 11 Oct 2020, 16:03

ኧረ ባካችሁ ትግርኛ ተናጋሪዎች ስለኔም ባንክ አካውንት አውሩ!!
አንዷን ዜሮ ብትቀንሷትም ችግር የለም!!
ቂቂቂቂቂቂቂቂ
It wasn’t long ago when Mrs. Abeibei was head of customs agency that she gave J-wars OMN 50 million.(it was reported then).
Now we talk about Tigrinya speakers???
Maybe Ato Hizkiel??? He also speaks Tigrinya

Post Reply