ከአማራ ድርጊት ውስጥ ያደነቅሁላቸው፤ የኢህአፓን የኡኡታ ኮሚቴ ማዋቀር ነበር፡፡ አቅምን አውቆ በልክ መዘየድ ችለውበት ነበር፡፡ ችሎታቸውማ ሊደበቅ አይገባም!
Posted: 05 Oct 2020, 18:19
ሌላ ቁምነገር ያለው ሥራ እንዳይሰሩማ እንደዚህ ናቸው እኮ፡፡ ሚንሊክ ንጉሳቸው መጨረሻው እንዲህ ሆኖ ሲቀር ጤነኛ መስሎ ፒያሣ ላይ እስከ አሁን በሰረቀው ፈረስ ላይ ቁጭ ብሎ ይዘንጣል፡፡ ሌባ!
