Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ከአማራ ድርጊት ውስጥ ያደነቅሁላቸው፤ የኢህአፓን የኡኡታ ኮሚቴ ማዋቀር ነበር፡፡ አቅምን አውቆ በልክ መዘየድ ችለውበት ነበር፡፡ ችሎታቸውማ ሊደበቅ አይገባም!

Post by AbebeB » 05 Oct 2020, 18:19

ሌላ ቁምነገር ያለው ሥራ እንዳይሰሩማ እንደዚህ ናቸው እኮ፡፡ ሚንሊክ ንጉሳቸው መጨረሻው እንዲህ ሆኖ ሲቀር ጤነኛ መስሎ ፒያሣ ላይ እስከ አሁን በሰረቀው ፈረስ ላይ ቁጭ ብሎ ይዘንጣል፡፡ ሌባ!