Page 1 of 1
ሰበር! የጀርመን ቄሮ 3 የጀርመን ክልሎች እንዲፈርሱ ጠየቀ
Posted: 05 Oct 2020, 17:30
by free-tembien
Re: ሰበር! የጀርመን ቄሮ 3 የጀርመን ክልሎች እንዲፈርሱ ጠየቀ
Posted: 05 Oct 2020, 17:43
by AbebeB
free-tembien,
የጀርመን ቄሮ ይህን አይልም፡፡ ምክንያቱም በርሊን፤ ብረመንና ሀምቡርግ ክልሎች ሁሉም የጀርመን ክልሎች እንጂ የሰፋሪዎች ክልል አይደሉም፡፡ በሌላ አነጋገር ሰፋሪ በነዚህ ከተሞች ሰፍሮ ክልል ልሁን አላለም፡፡ ያገረው ሕዝብ (ነባር ጀርመናዊው) ነው በነዚህ ክልል ባለቤትነት የተዋቀረው፡፡
ለሰፋሪማ ማን የክልልነት መብት ይሰጣል?
ስለዚህ የኦሮሚያ ቄሮም ሰፋሪ የኦሮሚያን ምድር ሕግ በማክበር በቁመቱ ልክ መኖር ብቻ ይችላል ነው ያለው፡፡
Re: ሰበር! የጀርመን ቄሮ 3 የጀርመን ክልሎች እንዲፈርሱ ጠየቀ
Posted: 05 Oct 2020, 19:46
by free-tembien