ባለጌ ናቸውና፤ በማያውቀው ሥፍራ እየሄደ ቁርበት አንጥፉልኝ ከሚለው ጅብ የማይሻሉ ስለመሆናቸው የአማርኞች ድርጊታቸው ምስክር ነው፡፡
ሼካው (ሙፍቲ)፣ አቶ ዑመር ሺፋው እና ሌሎችም አማራ የሆኑ ሰዎች ከሀይማኖታቸው ይልቅ አማራነታቸው በልጦባቸው በሀይማኖት ስለሚመሳሰሉበት ሙስሊም ኦሮሞ በላይ፡ እስልምና አሞራ አገር የለውም ሲላቸው የኖረውን አማራ ወይም በኢትዮጵያ የሚኖሩ እስላሞች እያለ የሚያንቋሽሻቸው አማራ ነኝ ባይ እስክንድር ነጋን ቢያወድሱ ወይም ከቦ እየዘፈነ ቤተ-ሀይማኖታቸውን የሚያቃጥለውን አማርኛ ቢያወድሱ የሚገረም ካለ ሞኝ ብቻ ነው፡፡ ይህን የሚክዱት ግን እባቦች ስለመሆናቸው የማይጠራጠር ካለነው የሚገርመው፡፡
በእኛ በኩል፡ ደም ከውሀ ይወፍራል ነው መመርያችን፡፡ ሀይማኖት ምርጫ ነው፡ ዘር የማይፋቅ ማንነት ነው የሚል ነው የሁሌም እምነታችን፡፡ በማንነት ኪሣራ ውስጥ የገቡ ግለሰቦች (ለምሳሌ የEthio 360፣ የኢሳት፣ የዘሀበሻና የመሳሰሉት ጋዜጠኞች) መፍትሔ ሊሆናቸው የሚችለው ሁለት ምርጫ እንዳላቸው ነው ምክራችን - የአንዱን ወላጅ ወገን መርጠው ማንነታቸውን ማዳበር ወይም የፓለቲካ ጋብቻ ውስጥ የገቡትን ጥቅመኛ ወላጆቻቸውን እየረገሙ መኖር እንዲችሉ ነው ሙያ ነክ አስተዋጽኦአችን፡፡