Page 1 of 1

የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Posted: 02 Oct 2020, 13:53
by Ejersa
ጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው መቀሌ ከመፈርጠጡ በፊት አዲስ አበባ ሲየሰራው የነበረ ቤት እና መኪናው። ኒሳን ብራንድ ያላት መኪናው እንኳ መቐለ ይዟት ኮብሏል ይሄ ህንፃ መቼ አነሰን።

Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Posted: 02 Oct 2020, 13:59
by pushkin
:shock: :shock: :shock: :shock:
Ejersa wrote:
02 Oct 2020, 13:53
ጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው መቀሌ ከመፈርጠጡ በፊት አዲስ አበባ ሲየሰራው የነበረ ቤት እና መኪናው። ኒሳን ብራንድ ያላት መኪናው እንኳ መቐለ ይዟት ኮብሏል ይሄ ህንፃ መቼ አነሰን።

Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Posted: 02 Oct 2020, 14:08
by Hameddibewoyane
ጉድ ነው ዘንድሮ!በህዝብ ብር የተሰራ ፎቅ ትንሽ ኣያፍርም ግን :oops: :oops: :oops: :oops:
Ejersa wrote:
02 Oct 2020, 13:53
ጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው መቀሌ ከመፈርጠጡ በፊት አዲስ አበባ ሲየሰራው የነበረ ቤት እና መኪናው። ኒሳን ብራንድ ያላት መኪናው እንኳ መቐለ ይዟት ኮብሏል ይሄ ህንፃ መቼ አነሰን።

Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Posted: 02 Oct 2020, 14:16
by Kuasmeda
:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
02 Oct 2020, 13:53
ጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው መቀሌ ከመፈርጠጡ በፊት አዲስ አበባ ሲየሰራው የነበረ ቤት እና መኪናው። ኒሳን ብራንድ ያላት መኪናው እንኳ መቐለ ይዟት ኮብሏል ይሄ ህንፃ መቼ አነሰን።

Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Posted: 02 Oct 2020, 14:22
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)



Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Posted: 02 Oct 2020, 15:11
by pushkin
:lol: :lol: :lol: :lol:
( ͡° ͜ʖ ͡°) wrote:
02 Oct 2020, 14:22



Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Posted: 02 Oct 2020, 16:28
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
ልቢ ትግራይ ማለት፤
1. በአማርኛ ቋንቋ ቃለ መጠይቅ እየሰጡ "አማርኛ ቋንቋ ለመማር ያሳለፍኩት ጊዜ ይቆጨኛል!" ብሎ መናገር፣

2. የትግራይን የመገንጠልና የመስፋፋት ህልማቸው በአማርኛ ቋንቋ በማኒፌስቶአቸው ላይ እየጻፉ የአማራ ህዝብን እንደጠላት መፈረጅ፣

3. የአይናቹ ቀለም አላማረንም እያሉ 100,000 ሺ ኤርትራውያንን ንብረታቸው ዘርፈው ካባረሩ በኋላ፣ ጦርነትም አውጀው ብዙ ወጣቶች ካስፈጁ በኋላ፣ ያለ ምንም እፍረት "አማራ ባህራችሁ ይፈልጋል፣ እኛ ትግራዮች ግን ፍቅራችሁ ብቻ ነው የምንፈልገው" የሚሉ ፅሁፎችን አንግበው አደባባይ ሲወጡ፣

4. ለሃያ ሰባት አመታት የኦሮሞ ህዝብን ሲገድሉና ሲያኮላሹ እንዳልነበሩ፡ ዛሬ ለውጥ ከመጣ በኋላ ለኦሮሞ ህዝብ ተቆርቋሪ በመምሰል ለምድ የለበሰ የተኩላ አካሄድን ስልት በመቀየር ሲንቀሳቀሱ ማየት፣

5. ወደ መቀሌ ፈርጥጠው ከገቡ በኋላ፡ ዓባይ ትግራይ ሪፑብሊክ የሚለውን የመገንጠልና የመስፋፋት ህልማቸው አግአዝያን የሚል አዲስ ስም በመስጠት "ያለፈውን እርሱት፣ ወንድማማቾች እኮ ነን፣ ኤርትራውያን ድረሱልን!" እያሉ የበግ ለምድ ለብሰው ሲለማመጡ ማየት፣

6. ቲቪ ላይ ወጥተው በአማርኛ ቋንቋ እየተናገሩ "ከአማሮች ይልቅ ሱዳኖች ይሻሉናል" እያሉ መናገር፣












Re: የጀነራል ተኽለብርሃን የኢንሳ ዳይሬክተር የነበረው የግል ንብረቱ የሆነው ሕንጻ!

Posted: 03 Oct 2020, 03:23
by Fiyameta
:oops: :oops: :oops:
ወያኔ ሌባ!