Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40413
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የምርጫ ቦርድ ከወያኔ ጸዳ

Post by Horus » 01 Oct 2020, 00:37



Horus
Senior Member+
Posts: 40413
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የምርጫ ቦርድ ከወያኔ ጸዳ

Post by Horus » 01 Oct 2020, 00:56

ብዙ ሰው የማይከታተለው ያለ ሂደት አለ ። የትግሬ ነጻነት ወንጀለኞቹን ደብቆ መቀለ ከመሸገ ጀምሮ በኢትዮጵያ መንግስት ውስጥ ያሉ የትግሬ ተወላጆች በአይነ ቁራኛ ነው የሚጠበቁት ። የባንዳነት ካልቸር ስላላቸው ማን ያምናቸዋል? አሁን አንድ ባንድ ከያሉበት እየጠፉ ነው ማለትም ለዎያኔ ሲሰልሉ እጅ ከፍንጅ ከመያዛቸው በፊት ማለት ነው ።

Post Reply