Page 1 of 1
ኤርሚያስ ለገሠ የደቡብ ምዕ/ኢትጵያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምሥረታን በደስታ አስታወቀ!
Posted: 29 Sep 2020, 16:59
by AbebeB
እንደ ኤርሚያስ ከሆነ ዳውሮ፣ ኮንታ፣ ከፋ፣ ሸካ፣ ቤንች፣ ምዕ/ኦሞ 3.3 ሚልዮን የሚሆኑ ሕዝቦች ክልል ተመሰረተ ይለናል፡፡ የወሬውን ትክክለኝነትና እንዴትነት ግን ኤርሚያስ ለገሠ ያወቀው አይመስልም፡፡ የወሬ ጫፍ ይዞ መሮጥ አይደል ሥራው?
Re: ኤርሚያስ ለገሠ የደቡብ ምዕ/ኢትጵያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምሥረታን በደስታ አስታወቀ!
Posted: 29 Sep 2020, 18:05
by AbebeB
AbebeB wrote: ↑29 Sep 2020, 16:59
እንደ ኤርሚያስ ከሆነ ዳውሮ፣ ኮንታ፣ ከፋ፣ ሸካ፣ ቤንች፣ ምዕ/ኦሞ 3.3 ሚልዮን የሚሆኑ ሕዝቦች ክልል ተመሰረተ ይለናል፡፡ የወሬውን ትክክለኝነትና እንዴትነት ግን ኤርሚያስ ለገሠ ያወቀው አይመስልም፡፡ የወሬ ጫፍ ይዞ መሮጥ አይደል ሥራው?
The interview response of the lady signifies that Abiy is the promoter of the decision.