Page 1 of 1
የጉራጌ ተወላጅ የኢትዮጵያ ጠቅላይ የሚኒስትር የሚሆነው/ምትሆነው መቼ ነው???
Posted: 28 Sep 2020, 03:19
by Horus
ኢትዮጵያ በዚህ ሁሉ ስቃይና ሰቆቃ ውስጥ የምትጨማለቀው በፍትህና በርትዕ የማስተዳድሩ በጎሳ የገነኑ ግ ን እውቀትም ችሎታል፣ ሞራልም የሌላቸው ወራሪ ተስፋፊ ሰው ማይወዳቸው፣ ሰው ማያምናቸው ሁሉ ገዢ ተብለው ወምበር ይዘው ምስኪን ሰላማዊ ሕዝብ ስለሚያሰቃዩ ነው !!!
Re: የጉራጌ ተወላጅ የኢትዮጵያ ጠቅላይ የሚኒስትር የሚሆነው/ምትሆነው መቼ ነው???
Posted: 28 Sep 2020, 05:06
by Horus
ኢትዮጵያ ዛሬ የምትፈልገው የማንም ኩታራ ከፋፋይ ተስፋ ቢስ ሳይሆን የጉራጌን መንፈስ፣ የጉራጌን ምሳሌነት ፣የጉራጌ ጠጠር አይሰበሬ አይገቴ የጥረት ክቡርነት ካልቸርና ተምሳሌት ነው !!! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !!!
Re: የጉራጌ ተወላጅ የኢትዮጵያ ጠቅላይ የሚኒስትር የሚሆነው/ምትሆነው መቼ ነው???
Posted: 28 Sep 2020, 05:17
by Horus
Re: የጉራጌ ተወላጅ የኢትዮጵያ ጠቅላይ የሚኒስትር የሚሆነው/ምትሆነው መቼ ነው???
Posted: 28 Sep 2020, 05:54
by Horus