Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የሀገር መከላከያ ሰራዊት ተግባራት እና ሀገራዊ ግዴታዉ

Post by TGAA » 27 Sep 2020, 23:29

የመከላከያ ሰራዊት ዋና ተግባር ሀገርንና ህዝብን ከውጭና ከውስጥ ጠላቶች መከላከል ነው፡፡ በአሁኑ ሰአት የዉጭ ጠላት ግብጽ ስትሆን የውስጥ ጠላቶች ደግሞ ከግብጽ ጋር ሆነው የኢትዮጵያ ህዝብን በጎሳ ፤በሃይማኖት ከፋፍለው ህዝብን ከህዝብ ጋር እያጋጩ ለግብጽ አመቺ በር የሚከፍቱት የአያቶላ ጀዋር ተከታዮችና እንደ ኩሽ ሚድያ የመሳሰሉት ዋና ጣብያቸውን ግብጽ ላይ አድርገው የፖርፓጋንዳ ቅስቀሳ የሚያካሂዱት ናቸው፡ ስለዝህ ህዝብ ለህዝብ ለማጫረስ የጀመራችሁት ሴራ ክሽፎ አያቶላ ጀዋር ቃሊቲ ፍርዱን እየተጠባበቀ ነው፤ ምርጫው በስነስርአቱ ይካሄዳል ፤ የናንተ ቆሻሻ የሀገር መክዳት ስራ የኢትዮጵያ ሰራዊት ያካሂዳል ብላችሁ በህልማችሁ በማሰብ በአፍንጫችሁ ቅቤ ስትጠጡ ማደር ግን ትችላላችሁ ፡

Post Reply