Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

እኔ የሀበሻን ሚዲያዎች የምከታተለው የኦሮሞ ታርካዊ ጠላቶች ያሉበትን ስቃይ ለማወቅ ነው፡፡ በቀጥታ ኦሮሞን ስለሚሰድቡም እማርበታለሁ፡፡ ለምሳሌ ይህን አድምጡ፡፡

Post by AbebeB » 26 Sep 2020, 13:20

አማሮች በስልጣን ዘመናቸው ያለ ርህራሄ የኦሮሞንና የሌሎች ጭቁን ብሔሮችን ዘር ሲያጠፉ፤ ሕዝብን ሲያንቋሽሹና ወደር ያልተገኘለት ኃላ ቀር አስተዳደር ጭነውበት ድክሽነሪ ሳይቀር የረሀብ ሀገር ኢትዮጵያ በማለት እስኪመዘግብ ድረስ እንደ ሀገር ያዋረዱን ነበሩ፡፡

ለምሳሌ አንድ የአማራ ሥርዓት ገበሬ በሕዝብ ለሕዝብ ትርዕት ስም ወደ ሰለጠነው ሀገር ወጥቶ የሚለውን አድምጡ፡፡ አሁን ደግሞ የቆቱን ባህል እናሰማችኃለን/እናሳያችኃለን ይላል፡፡ ለመሆኑ ቆቱ የተባለ ሕዝብ በእነርሱም የቅኝ ገዥ ሕገ-መንግሰት ነበረ ወይ? ወይስ እነርሱ ዛሬም እንደምናይባቸው ባህሪያቸው ያኔም ለህግ የማይገዙ ፍጡሮች ነበሩ?

ኃላ ቀር ማለት እኮ እንደ ሰው ተነጋግሮ መግባባት የማይችል ማለት ነው፡፡ ታዲያ አሁን የምናየው 1 ለ 84 (አማርኞች ከ84 ብሔሮች) ጋር ፍጥጫ የሚያመለክተው ያንኑ አይደለም ወይ?

ነፍጠኛ ይውደም!