Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Deqi-Arawit
Senior Member
Posts: 15812
Joined: 29 Mar 2009, 11:10
Location: Bujumbura Brundi

The erosion of law in Eritrea, and how the nation became personal property of the alcoholic junk

Post by Deqi-Arawit » 19 Sep 2020, 09:50



ብመስረት ሓበረታ እቲ መግለጺ፤ ሓቅነት ዘይተረጋገጸ ንላዕለዎት ሓለፍቲ ዝጥቅን ትሕዝቶ ዘለዎን፣ ኣብ ህዝቢ ሻቅሎት ዝፈጥርን ዊዲታዊ ጎስጓስ ብማእከላይ ቤት ጽሕፈት ህግደፍ ኣብ መወዳእታ ወርሒ ጥሪ 2001 ዝተኻየደ ምንባሩ ብምጥቃስ፣ ማእከላይን ሃገራውን ባይቶ ኮነ ፈጸምቲ ኣካላት ግንባርን መንግስትን ዘይፈልጥዎን ዘይጽደቅ ዎን ምንባሩ ኣረዲኡ።

ሳልሳይ ወራር ብመሪርን ጅግንነትውን መኸተ ሓይልታት ምክልኻልን ህዝብን ይፈሽል ምበር፣ ሰራዊትን ህዝብን ዝሓተሉ ናይ ኣማራርሓ ብዙሕ ድኽመታት ከምዘሎ ብምጣቃስ ንዝነበረ ናይ ኣማራርሓ ጉድለታት ንምሽፋን ንሰባት ብመንፈስ ተሰዓርነት ክትከስን ክት ስልበጥን ምፍትን ኣይቅቡልን እዩ።።።።።።።።።

ኣብ ሳልሳይ ወራር ብፍላይ ድማ ምስ ምዝላቅ ካብ ባረንቱን ሃንደበትንቱን ነቲ ኩናት ፕርሲደንት ባዕሉ ይመርሖ ምንባሩ፣ ብዛዕብኡ ብዙሕ ክዛረብ ባህርይዊ ምኩኑ ብምግላጽ፣ ።።።።።

እቲ መቅለጺ ብተወሳኺ ንኣካይዳ መራሒ ውይድማ መሪሕቲ ስለዝነቀፍካ ጸላኢ ህዝብን ሃገርን ክትቁጸር ኣይክኣልን ይብል። ንሃገርን ንህዝብን ዝሓሊ መራሒ ካብ ነቀፈታ ኣይፈርሕን ጣራይ ዘይኮነ ክተባብዕ ከምዝግብኦ ኣፍሊጦም እቶም 15 ኣባላት።






Deqi-Arawit
Senior Member
Posts: 15812
Joined: 29 Mar 2009, 11:10
Location: Bujumbura Brundi

Re: The erosion of law in Eritrea, and how the nation became personal property of the alcoholic junk

Post by Deqi-Arawit » 19 Sep 2020, 10:20

Please wait, video is loading...
ጅግና ናይ ሃገር እዩ ዝብሃል፣ ብስለት ኣእምሮ ዘለዎ፣ብስለት ፖለቲካ ዘለዎ ። ጸላኢ ዝነበረ ናብ ፈታዊ ዝቅይር፣ ፈተውቱ ዘብዝ ሕ፣ ርሑቅ ዘለዉ ዘቅርብ፣ በረኻ ኮይኖም ብረት ዘወጣውጡ ዘለዉ ንዑ ዓዲ እተዉ ብሰላም ምሳይ ተዋዳደሩ ዝብል። ዝኾረየ እንተልዩ ውን ዝእክብ፣ ዝተበደለ እንተ ኣልዩ ውን ዝኽሕስ። እቲ ዝተበደለ ውን ካሕስኡ ዝረኽበሉ። ጌጋ ግድለቱ ኣሚኑ ኣብ ቅድሚ ህዝቢ ይቅረታ ዝሓትት ብትሕትና። ብትዕቢት ከይኮነ ንሕና ኢና ናጽነት ኣምጺእና፣ ንስኩም ኢኩም ናጽነት ኣምጺእኩም እሞ ግንሑና ምሃሩና ምዓዱና ምኸሩና ክንጋገ ዝብል መራሒ እዩ ዘድሊ። እዚ እዩ እቲ ብሱል ዝብሃል። ንክንደይ ቀቲልካ ኣይኮነን ንክንደይ ሚሒርካ ሎሚ ጅግና ዘብለካ።
Betew described the moral corruption and sadistic behavior of the alcoholic junk in one sentence........The nation is the only country on planet earth on which it doesn't offer people clemency or mercy, The only nation which incarcerate the patriarch of the Orthodox like a commoner.
Last edited by Deqi-Arawit on 19 Sep 2020, 10:25, edited 1 time in total.

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: The erosion of law in Eritrea, and how the nation became personal property of the alcoholic junk

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 19 Sep 2020, 10:25



በበታችነት ስሜት የሚሰቃዩት ወያኔዎችና ዲጂታል ካድሬዎቻቸው!



በፕሮፌሰር ኤጀርሳ - በኦሮሚያ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ልቦናና የአዕምሮ ህክምና ልዩ ባለሞያና ተመራማሪ

በስነ ልቦና ምሁራን አገላለጽ መሰረት የበታችነት ስሜት ማለት ስለራስ ማንነት፣ ብቃት፣ ችሎታ ወይም በሌሎች የህይወት ገጽታዎች ከሌሎች ሰዎች በታች እንደሆኑ ማሰብና ስሜቱንም መለማመድ ነው፡፡ ይህ ከሌሎች በታች እንደሆኑ ማሰብ በትክክለኛ መረጃ ላይ የተመሠረተ ሳይሆን በተለያዩ አሉታዊ ጫናዎች የተፈጠረ አስተሳሰብና ስሜት ነው፡፡ የበታችነት ስሜት ለራስ ዋጋ አለመስጠት፣ ስለራስ ብቃትና ችሎታ መጠራጠር እንዲሁም በማንኛውም መለኪያ ከሌሎች ሰዎች ጋር እኩል እንዳልሆኑ ተቀብሎ መኖር ነው፡፡

ለበታችነት ስሜት ዕድገት አስተዋጽኦ የሚያደርጉ በርካታ ምክንያቶች አሉ፡፡ ከእነዚህ መካከል ዋና ዋና የሆኑት፣ ክፉ የአስተዳደግ ሁኔታ፣ የስነ–ልቦና ጥቃት ሰለባ መሆን፣ በተደጋጋሚ ችላ መባልና ያለመሳካት መደጋገም ናቸው።

የበታችነት ስሜት በቀላሉ ሊታይ የማይገባዉ አደገኛ በሽታ ነዉ። በዚህ በሽታ የተጠቁ ሰዎች በመጀመርያ ራሳቸዉን ይጠላሉ፤ ይህን ግን ለሌሎች አይገልፁም ይልቁንም የበሽታው ምልክት ሆኖ የሚወጣዉ የሌሎችን ሰብዕና ማራከስ ይሆናል ምክንያቱም የራሳቸዉን ሰብዕና ስለማይወዱ የሌላዉ መራከስ ለነሱ መጾናኛ ይሆናልና ነዉ። ዛሬ ዛሬ ሆሮሞዉን ጠባብ፣ አማራዉን ትምክተኛ እያሉ የሚያጥላሉት ወደዉና ፈልገዉ ሳይሆን በበታችነታቸዉ ስሜት ተገደዉ ነው።



የስነ ልቦና ምሁር የሆነው አልፍሬድ አልደር የበታችነት ስሜት ሰዎችን በጣሙን ጨካኝ እንደሚያደርግ ገልጿል (እዚህ ጋ የወያኔን ጭካኔ ልብ ይሉሃል)። ሌላዉ የበታችነት ምልክት ሌላዉን መወንጀል ነዉ። ሌሎችም እርስ በርሳቸዉ ሲወነጃጀሉ መመልከት የበታችነት ስሜት ለሚያሰቃያቸዉ ሰዎች ደስታን ይሰጣል፤ ምክንያቱም የሌሎች መራበሽ የራሳቸዉን ስሜት በጥቂቱም ቢሆን ይረሱ ዘንድ ከማድረጉም በላይ የአስታራቂነትን ቦታ በመቆናጠጥ የበላይ መስሎ በመታየት የዉስጣቸውን የትንሽነት ስሜት ሊደብቁ ይሞክሩበታል።

የበታችነት ስሜት መቼም የማይድኑት የተበድያለሁ ስሜትን ይቀብራል። ሌሎች ሊያጠፉኝ ነዉ የሚልን የሌለ ወይም የተጋነነ የተበዳይነትን ስሜት ያሳዝላል። በዚህ በሽታ የተያዙ ማህበረሰብ ወይም ግለሰቦች ለዉድቀታቸዉ መንስሄ ሁሌም ሌላዉን ያደርጋሉ። ዛሬ ዛሬ ወያኔዎች አማራዉ ታሪካዊ ጠላታቸዉ መሆኑን የሚገልፁት ወደዉ ሳይሆን በዚህ ምክንያት ነዉ።

ታዋቂዉ የስነ ልቦና ሙሁሩ ኤሪክ ኤሪክሰን ይህን የወያኔን መሰሉን የበታችነት ስሜት መለማመድ ሲያብራራ
  • “During the elementary school stage (ages 6–12), children face the task of industry vs. inferiority. Children begin to compare themselves with their peers to see how they measure up. They either develop a sense of pride and accomplishment in their schoolwork, sports, social activities, and family life, or they feel inferior and inadequate because they feel that they don’t measure up. If children do not learn to get along with others or have negative experiences at home or with peers, an inferiority complex might develop into adulthood.”

ወያኔ ያሳደጋቸው የትግሬ ሕጻናት ከልጅነታቸዉ ጀምሮ ይህን የበታችነት ስሜት ሲቀለቡ ያድጉና ሲጎረምሱ የለየላቸዉ ተጠራጣሪዎች ቢወጣቸዉ እንዴት ይገርማል።

የበታችነት ስሜት ሌላዉ መገለጫዉ ደግሞ ምንም አይነት ተግሳጽን ለማስተናገድ አለመቻል ነዉ (sensitivity to criticism)። ወያኔ የኢትዮጲያን ሕዝብ በምንም ሁኔታና በምንም ጉዳይ ይቅርታ ጠይቆ የማያውቅበት ምክንያት የዚህ የበታችነት ስሜት ዉጤት ነዉ።

ብዙዉን ጊዜ የበታችነት ስሜት በሽታ ያለባቸዉ ሰዎች፤ ዉሃ ተጠምተው ሳላ ጥማቸዉን ለማርካት ዉሃ ከመጠጣት ይልቅ እንጀራ የሚያግበሰብሱ በመሆኑ ከበሽታቸዉ ጋር በማመሻሸት ለራሳቸዉም ለሀገርም ችግር ሲሆኑ ይታይሉ።

በበታችነት ስሜት የሚንገላቱት ወያኔዎች፤ ተማሩ ይባሉ ዘንድ ዲፕሎማ ቢሸምቱ፣ ባለ ስልጣን ይባሉ ዘንድ የአገሪቷን ስልጣን ከሀ እስከ ፐ ቢቆጣጠሩ፤ ጀግና ይባሉ ዘንድ በአገሪቷ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለ ሙሉ ጀነራልነት ማእረግ አንድም የጦር ት/ ቤት እግሩ ረግጦ ለማያዉቀዉ የመንደራቸዉ ሰዉ ቢሰጡ፤ የመንፈሳዊያንን ቦታ እንኮ በቀድሞ ፓትሪያርክ ለተወገዙ የቀበሌያቸዉ ሰዉ ቢሰጡ፤ ሀብታም የሆኑ ይመስላቸዉ ዘንድ ችርቻሮ ንግዱን እንኯ ሳይቀር ቢቆጣጠሩ ጥማቸው መቼም ሊረካ አይችልም። በራሱ የሚተማመንና ሙሉ ሰዉ የሚያደርግ የእዉቀት ዉኃ ተጠምተዉ፣ እነሱ ግን ሌት ተቀን ተራ ቁሳቁስን በመሰብሰብ ራሳቸዉን በበታችነት ቁንጣን ያስጨንቃሉ። በርካቶቹም እንደተጨነቁ ያልፋሉ።
Last edited by ( ͡° ͜ʖ ͡°) on 19 Sep 2020, 10:28, edited 1 time in total.

justo
Member
Posts: 3226
Joined: 05 May 2013, 17:54

Re: The erosion of law in Eritrea, and how the nation became personal property of the alcoholic junk

Post by justo » 19 Sep 2020, 10:26

Deqi-Arawit wrote:
19 Sep 2020, 09:50

ብመስረት ሓበረታ እቲ መግለጺ፤ ሓቅነት ዘይተረጋገጸ ንላዕለዎት ሓለፍቲ ዝጥቅን ትሕዝቶ ዘለዎን፣ ኣብ ህዝቢ ሻቅሎት ዝፈጥርን ዊዲታዊ ጎስጓስ ብማእከላይ ቤት ጽሕፈት ህግደፍ ኣብ መወዳእታ ወርሒ ጥሪ 2001 ዝተኻየደ ምንባሩ ብምጥቃስ፣ ማእከላይን ሃገራውን ባይቶ ኮነ ፈጸምቲ ኣካላት ግንባርን መንግስትን ዘይፈልጥዎን ዘይጽደቅ ዎን ምንባሩ ኣረዲኡ።

ሳልሳይ ወራር ብመሪርን ጅግንነትውን መኸተ ሓይልታት ምክልኻልን ህዝብን ይፈሽል ምበር፣ ሰራዊትን ህዝብን ዝሓተሉ ናይ ኣማራርሓ ብዙሕ ድኽመታት ከምዘሎ ብምጣቃስ ንዝነበረ ናይ ኣማራርሓ ጉድለታት ንምሽፋን ንሰባት ብመንፈስ ተሰዓርነት ክትከስን ክት ስልበጥን ምፍትን ኣይቅቡልን እዩ

ኣብ ሳልሳይ ወራር ብፍላይ ድማ ምስ ምዝላቅ ካብ ባረንቱን ሃንደበትንቱን ነቲ ኩናት ፕርሲደንት ባዕሉ ይመርሖ ምንባሩ፣ ብዛዕብኡ ብዙሕ ክዛረብ ባህርይዊ ምኩኑ ብምግላጽ፣

እቲ መቅለጺ ብተወሳኺ ንኣካይዳ መራሒ ውይድማ መሪሕቲ ስለዝነቀፍካ ጸላኢ ህዝብን ሃገርን ክትቁጸር ኣይክኣልን ይብል። ንሃገርን ንህዝብን ዝሓሊ መራሒ ካብ ነቀፈታ ኣይፈርሕን ጣራይ ዘይኮነ ክተባብዕ ከምዝግብኦ ኣፍሊጦም እቶም 15 ኣባላት።
ኣግኣዚት ሓፍተይ, this is what we know about the conduct of Haile Durue & Co:
He wrote to Meles Zenawi in the middle of a ravaging war of aggression (sic)
He accused the victim Eritrea of starting the war (sic)
He told the crooked Meles that Isaias was crazy (sic)
He begged the low-life criminal Meles to take the high-road and show restraint (sic)
All these according to his own brother Sengal, who claims he heard it all from Durue himself

So knowing what we know today, we can feel sorry about their fate, but we surely are glad that they never succeeded in achieving their goals.

On top of that, seeing the conduct of those who escaped, Adhanom and Mesfin, and how close they are working with the woyane, we are even more glad that they never got the chance to influence the future of Eritrea after 1998.

ኣግኣዚት ሓፍተይ ሕጂ ሓደራኺ ጠራዕራዕ ኢልኪ ከይትጻረፊ ••• ኣብቲ ሰግሬቶኺ ዝለመድክዮ ኤርትራዉያን ሰብኡት ከምትንዕቂ እፈልጥ እየ ••• ሰኺርና ስለዝረኣኽና ኩሉ ሳዕ ጠባይና ከምቲ ኣብቲ ሰግሬቶ ዝረኣኽዮ ኢዩ ዝመስለኪ••• ስለዚ ሓደራኺ ኣይትጻረፊ ••• ህድእ ኢልኪ ተረዳድኢ ምስ ሓዉኺ ጁስቶ

ክፈርሓኪ መዓትየ ••• ከይትጸርፍኒ licker ኢልኪ። ክራዳዳእ እየ መጺአ ዘለኹ። ምሽምሽቲ


justo
Member
Posts: 3226
Joined: 05 May 2013, 17:54

Re: The erosion of law in Eritrea, and how the nation became personal property of the alcoholic junk

Post by justo » 21 Sep 2020, 01:16

Deqi-Arawit wrote:
20 Sep 2020, 20:48
image
ag'azit haftey, even today 19 years later
what these people did at such a critical time in the history of our then nascent nation
to play power politics in the midst of a ravaging war (their sudden cacophony on the "free media" that you're attaching here)
to contact the enemy and send a letter of surrender (Durue's letter, that you do not attach here)
to accuse the country of starting a war that could have ended swallowing it (again Durue's letter that you choose to omit)
all these, we will never forget

Should their case be handled the way it was handled? That is an altogether another matter

Deqi-Arawit
Senior Member
Posts: 15812
Joined: 29 Mar 2009, 11:10
Location: Bujumbura Brundi

Re: The erosion of law in Eritrea, and how the nation became personal property of the alcoholic junk

Post by Deqi-Arawit » 21 Sep 2020, 03:35

justo wrote:
21 Sep 2020, 01:16
Deqi-Arawit wrote:
20 Sep 2020, 20:48
image
ag'azit haftey, even today 19 years later
what these people did at such a critical time in the history of our then nascent nation
to play power politics in the midst of a ravaging war (their sudden cacophony on the "free media" that you're attaching here)
to contact the enemy and send a letter of surrender (Durue's letter, that you do not attach here)
to accuse the country of starting a war that could have ended swallowing it (again Durue's letter that you choose to omit)
all these, we will never forget

Should their case be handled the way it was handled? That is an altogether another matter
Josina
Where is your evidence that they are traitors? Wedi medhin berad had 22 years to Come with evidence to link the People with treason but to this day There is nothing.

justo
Member
Posts: 3226
Joined: 05 May 2013, 17:54

Re: The erosion of law in Eritrea, and how the nation became personal property of the alcoholic junk

Post by justo » 21 Sep 2020, 04:59

Deqi-Arawit wrote:
21 Sep 2020, 03:35
justo wrote:
21 Sep 2020, 01:16
Deqi-Arawit wrote:
20 Sep 2020, 20:48
image
ag'azit haftey, even today 19 years later
what these people did at such a critical time in the history of our then nascent nation
to play power politics in the midst of a ravaging war (their sudden cacophony on the "free media" that you're attaching here)
to contact the enemy and send a letter of surrender (Durue's letter, that you do not attach here)
to accuse the country of starting a war that could have ended swallowing it (again Durue's letter that you choose to omit)
all these, we will never forget

Should their case be handled the way it was handled? That is an altogether another matter
Josina
Where is your evidence that they are traitors? Wedi medhin berad had 22 years to Come with evidence to link the People with treason but to this day There is nothing.
Agazit haftey, kemzi eyu zet'i'melki, ane agazit haftey kibleki eski dima justo hawey ktbli, tserfi gidefiya

About your heroes, I didn't call them treasonous, they could be but I have no evidence of that, but they decided to make power moves against our head of state at a very dangerous time.

The evidence I have is against Durue, Adhanom and Mesfin. Durue's letter and Adhanom and Mesfin's collaboration with the woyane is treason in my book, even if a court of law says otherwise.

Post Reply