Page 1 of 1

ሰበር ዜና: የወያኔ ባለስልጣናትና አሽከሮቻቸው ኢትዮጵያን እንዴት ይዘርፏት እንደነበር?

Posted: 19 Sep 2020, 07:27
by Hameddibewoyane

Re: ሰበር ዜና: የወያኔ ባለስልጣናትና አሽከሮቻቸው ኢትዮጵያን እንዴት ይዘርፏት እንደነበር?

Posted: 19 Sep 2020, 07:39
by Ethoash
ለምን ኤርትራኖች ልባቸው እርር ቅጥል የሚለው የትግሬ ነገር ቢነሳ።

ቢስርቁም ባይስርቁም ኤርትራኖች ምን አባታቸው አገባቸውና ነው በሰው ጉዳይ ገብተው ይህንን ያህል የሚጨረጨሩት።

አዲሱ ኖት እኮ በክብር ትግሬ ባንክ ገብቶዋል። ታድያ የት ሄዶ ነው የትግሬ ሕዝብ የሚቀይረው ገንዘቡን ትግሬ ውስጥ ነው። ታድያ ትግሬ ውስጥ ያለ ባንክ ለምን ብሎ ነው የትግሬዎችን ንጉሳዊ ቤተስቦች እንቢ አልቀይርም የሚለው ። ገንዘቡ ከተራው ስው በፊት ተቀይሮዋል። ትንሽ ለሱማሌዎች አልቅስ። ትንሽ ለኤርትራኖች ተቃዋሚዎች እና ጥቁር ገበያ ነጋዴዎች አልቅስ። እንጂ ትግሬዎችማ ምን ይሆናሉ። ንጉስ መሆናቸውን አታውቅም እንዴ።

የተፋው ገንዘብ አዲስ አበባ የተስራው ህንፃ ብቻ ነው ። የተቀረውማ በናፍቃም በዶላርም በወርቅም ገንዘቡን ቀይረው ድሮ ነው የጨረሱት።

Re: ሰበር ዜና: የወያኔ ባለስልጣናትና አሽከሮቻቸው ኢትዮጵያን እንዴት ይዘርፏት እንደነበር?

Posted: 19 Sep 2020, 08:12
by Hameddibewoyane
አንተ አተላ ማነው ኤርትራዊ! እምየ ኢትዮጵያን ቅርጥፍ አርጋችሁ በልታችሁ ጉዳችሁን ስናፍረጠርጠው ዜግነታችንን ቀይራችሁ የቀድሞ ጌቶቻችሁን ስም አየጠሩ ማላዘን አይነፋም :lol: :lol: :lol: :lol:
quote=Ethoash post_id=1104869 time=1600515570 user_id=40513]
ለምን ኤርትራኖች ልባቸው እርር ቅጥል የሚለው የትግሬ ነገር ቢነሳ።

ቢስርቁም ባይስርቁም ኤርትራኖች ምን አባታቸው አገባቸውና ነው በሰው ጉዳይ ገብተው ይህንን ያህል የሚጨረጨሩት።

አዲሱ ኖት እኮ በክብር ትግሬ ባንክ ገብቶዋል። ታድያ የት ሄዶ ነው የትግሬ ሕዝብ የሚቀይረው ገንዘቡን ትግሬ ውስጥ ነው። ታድያ ትግሬ ውስጥ ያለ ባንክ ለምን ብሎ ነው የትግሬዎችን ንጉሳዊ ቤተስቦች እንቢ አልቀይርም የሚለው ። ገንዘቡ ከተራው ስው በፊት ተቀይሮዋል። ትንሽ ለሱማሌዎች አልቅስ። ትንሽ ለኤርትራኖች ተቃዋሚዎች እና ጥቁር ገበያ ነጋዴዎች አልቅስ። እንጂ ትግሬዎችማ ምን ይሆናሉ። ንጉስ መሆናቸውን አታውቅም እንዴ።

የተፋው ገንዘብ አዲስ አበባ የተስራው ህንፃ ብቻ ነው ። የተቀረውማ በናፍቃም በዶላርም በወርቅም ገንዘቡን ቀይረው ድሮ ነው የጨረሱት።
[/quote]

Re: ሰበር ዜና: የወያኔ ባለስልጣናትና አሽከሮቻቸው ኢትዮጵያን እንዴት ይዘርፏት እንደነበር?

Posted: 19 Sep 2020, 10:55
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
The agame were using Ethiopian ships to smuggle weapons out of Iran to arm the Al-Shabab in Somalia. :shock: :shock: :shock: :shock:




Re: ሰበር ዜና: የወያኔ ባለስልጣናትና አሽከሮቻቸው ኢትዮጵያን እንዴት ይዘርፏት እንደነበር?

Posted: 19 Sep 2020, 23:17
by Fiyameta
:shock: :shock: :shock: Very shocking details ! :shock: :shock: :shock: