Page 1 of 1

ኢትዮጵያ መጀመሪያ የወረቀት ገንዘብ ያተመችው የዛሬ 105 አመት ነበር !!!

Posted: 16 Sep 2020, 02:39
by Horus

Re: ኢትዮጵያ መጀመሪያ የወረቀት ገንዘብ ያተመችው የዛሬ 105 አመት ነበር !!!

Posted: 16 Sep 2020, 03:18
by Horus
እንግዲህ የ4ቱ ብሮች ትርጉም ተነገረን

$200 ብር የእንሰሳ ገንዘብ ነው እርግብ ከፊት ዋሊያ ከኋላ !! ይህ $200 ዛሬ $ 5 ዶላር ነው

$ 100 ብር የታሪክ ብር ነው ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ 100 አመት ነው ለምትሉ በግድ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር የቱርክ ሃረር እና የባሌ ዋሻ ኢንጆይ አድርጉ

$50 የኢኮኖሚ ገንዘብ ነው ! 50 መሆን ባለሃብት መሆን ነው !! ጠንቋይ ቤት አትሂዱ !!

$ 10 ብር የተራው ሕዝብ ገንዘብ ነው

$ 5 ብር ሳንቲም ስለሆነ የለማኝ ገንዘብ ነው

በቃ !!

Re: ኢትዮጵያ መጀመሪያ የወረቀት ገንዘብ ያተመችው የዛሬ 105 አመት ነበር !!!

Posted: 16 Sep 2020, 07:52
by kibramlak
Funny but its true indeed
Horus wrote:
16 Sep 2020, 03:18
እንግዲህ የ4ቱ ብሮች ትርጉም ተነገረን

$200 ብር የእንሰሳ ገንዘብ ነው እርግብ ከፊት ዋሊያ ከኋላ !! ይህ $200 ዛሬ $ 5 ዶላር ነው

$ 100 ብር የታሪክ ብር ነው ፣ የኢትዮጵያ ታሪክ 100 አመት ነው ለምትሉ በግድ አክሱም፣ ላሊበላ፣ ጎንደር የቱርክ ሃረር እና የባሌ ዋሻ ኢንጆይ አድርጉ

$50 የኢኮኖሚ ገንዘብ ነው ! 50 መሆን ባለሃብት መሆን ነው !! ጠንቋይ ቤት አትሂዱ !!

$ 10 ብር የተራው ሕዝብ ገንዘብ ነው

$ 5 ብር ሳንቲም ስለሆነ የለማኝ ገንዘብ ነው

በቃ !!