“ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጣም ፈሪ ናቸው ! ”
Posted: 10 Sep 2020, 15:46
“የፌዴራል መንግስት ጠንከር ያለ መግለጫ በማውጣት ሀገሪቱ አንድ መንግስት ብቻ እንዳለ በተግባር ምርጫውን በመከልከል ያሳያሉ ተብሎ ሲጠበቅ ሀገሪቱን ከመበታተን ይታደጋሉ ተብሎ ሲጠበቅ ህውሀት ትግራይን ለመገንጠል የሚያስችለውን ጉዞ ያለምንም ማንገራገር ፈቅደዋል ::
በኢትዮጵያ ታሪክ እንደ ጠ/ ሚ አብይ በመሪ ደረጃ ጠንካራ አቋም ያሌለው እጅግ በጣም ፈሪ ባንኩንም ታንኩንም ይዘው የሚለማመጡ ሀገር ላይ እጅግ ብዙ ጉዳት ከደረሰ በኃላ ከረፈደ እርምጃ ለመውሰድ የሚጣጣሩ ጠ/ ሚ ሆነው ክልሎች እንደፈለጉ የማይታዘዟቸው ከጠ/ ሚ ሀያለማሪያም እንኳ ያነሰ ልብ ያላቸው እጅግ በጣም ፈሪ መሪ ናቸው ::
ህውሀት እንዲገነጠል ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ፈቅደዋል ! ነገር ግን በጉልበት የወሰዳቸውን የአማራ መሬቶች ሳይመልስ ጉዳዩ በፌዴሬሽን ምክር ቤት ተይዞ እያለ ምርጫ እንዲያደርጉ መፈቀዱ መሬቶቹንም ለህውሀት መወሰናቸውን በተዘዋዋሪ ያሳዩበት መንገድ ነው ::
ትግራይ ከዚህ በኃላ ራሷን ችላ ሌላ ሀገር ነች ! የሀገሪቱን የፌዴራል መንግስት በየትኛውም መንገድ ትእዛዝ የማትቀበል ራሷ በመረጠችው መሪ የምትተዳደር በየትኛውም ግዜ በማንኛውም አካል ላይ ጦርነት መክፈት የምትችል ሉአላዊ ሀገር አድርገዋታል ጠ/ ሚ አብይ አህመድ ::
ጠ/ ሚ ጉልበታቸው የፈረደበት የአማራ ህዝብ ላይ ነው ክልሉ ላይ ባስቀመጧቸው ምስለኔዎች አማካኝነት የፈለጉትን እያደረጉ ህዝቡን ጥያቄውን እንዳያሰማ መሬቶቹን እንዳያስመልስ ሳንካ በመሆን የህውሀት የተግባር ልጅ መሆናቸውን በተግባር አረጋግጠዋል ::
ጠ/ ሚሩ ምንም አይነት የኢትዮጵያዊ ቆራጥ መሪ ስብእና በፍፁም በፍፁም የላቸውም ! ከመሪነታቸው ይልቅ የፓስተር ስብእናቸው ተቆጣጥሯቸዋል
ይህ ፌሎ ሽፒ ሀይደልም በስብከት ብቻ ሰውን ማሳመን የሚቻለው ሀገር ነው ! ኮስተር ኮፍጠን ማለትን ይጠይቃል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግን አሁንም ይህን ለማስተባበል ሌላ ስብከት ይዘው ብቅ ይላሉ ::
የአማራ ህዝብ እና መንግስት ግን አማራጩን በራሱ መንገድ ሊፈታ ይገባል ! ፋኖ የወልቃይት አስመላሽ ኮሚቴ ትግል መጀመር አለባቸው ! በጉልበት የተወሰዱበትን እርስቶቹን መንግስት እንዳሌለ አውቆ የራሱን አማራጭ መውሰድ አለበት ::
የዶ/ር ኣብይ ድፍረቱ ኮንዶምኒየም ስርቆት ላይ እና እንደ እስክንድር ባሉ ንፁሀን ብቻ ላይ ነው!”
ተፃፈ በዳዊት ፣
https://www.etzena.com/amharic/archives/77408
በኢትዮጵያ ታሪክ እንደ ጠ/ ሚ አብይ በመሪ ደረጃ ጠንካራ አቋም ያሌለው እጅግ በጣም ፈሪ ባንኩንም ታንኩንም ይዘው የሚለማመጡ ሀገር ላይ እጅግ ብዙ ጉዳት ከደረሰ በኃላ ከረፈደ እርምጃ ለመውሰድ የሚጣጣሩ ጠ/ ሚ ሆነው ክልሎች እንደፈለጉ የማይታዘዟቸው ከጠ/ ሚ ሀያለማሪያም እንኳ ያነሰ ልብ ያላቸው እጅግ በጣም ፈሪ መሪ ናቸው ::
ህውሀት እንዲገነጠል ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ፈቅደዋል ! ነገር ግን በጉልበት የወሰዳቸውን የአማራ መሬቶች ሳይመልስ ጉዳዩ በፌዴሬሽን ምክር ቤት ተይዞ እያለ ምርጫ እንዲያደርጉ መፈቀዱ መሬቶቹንም ለህውሀት መወሰናቸውን በተዘዋዋሪ ያሳዩበት መንገድ ነው ::
ትግራይ ከዚህ በኃላ ራሷን ችላ ሌላ ሀገር ነች ! የሀገሪቱን የፌዴራል መንግስት በየትኛውም መንገድ ትእዛዝ የማትቀበል ራሷ በመረጠችው መሪ የምትተዳደር በየትኛውም ግዜ በማንኛውም አካል ላይ ጦርነት መክፈት የምትችል ሉአላዊ ሀገር አድርገዋታል ጠ/ ሚ አብይ አህመድ ::
ጠ/ ሚ ጉልበታቸው የፈረደበት የአማራ ህዝብ ላይ ነው ክልሉ ላይ ባስቀመጧቸው ምስለኔዎች አማካኝነት የፈለጉትን እያደረጉ ህዝቡን ጥያቄውን እንዳያሰማ መሬቶቹን እንዳያስመልስ ሳንካ በመሆን የህውሀት የተግባር ልጅ መሆናቸውን በተግባር አረጋግጠዋል ::
ጠ/ ሚሩ ምንም አይነት የኢትዮጵያዊ ቆራጥ መሪ ስብእና በፍፁም በፍፁም የላቸውም ! ከመሪነታቸው ይልቅ የፓስተር ስብእናቸው ተቆጣጥሯቸዋል
ይህ ፌሎ ሽፒ ሀይደልም በስብከት ብቻ ሰውን ማሳመን የሚቻለው ሀገር ነው ! ኮስተር ኮፍጠን ማለትን ይጠይቃል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግን አሁንም ይህን ለማስተባበል ሌላ ስብከት ይዘው ብቅ ይላሉ ::
የአማራ ህዝብ እና መንግስት ግን አማራጩን በራሱ መንገድ ሊፈታ ይገባል ! ፋኖ የወልቃይት አስመላሽ ኮሚቴ ትግል መጀመር አለባቸው ! በጉልበት የተወሰዱበትን እርስቶቹን መንግስት እንዳሌለ አውቆ የራሱን አማራጭ መውሰድ አለበት ::
የዶ/ር ኣብይ ድፍረቱ ኮንዶምኒየም ስርቆት ላይ እና እንደ እስክንድር ባሉ ንፁሀን ብቻ ላይ ነው!”
ተፃፈ በዳዊት ፣
https://www.etzena.com/amharic/archives/77408
