OMN journalists freed, active promoting genocide while ASRAT Media Journalists are re-arrested after freed by Judge
Posted: 08 Sep 2020, 18:56
After over 45 days in prison, Oromia Media Network (OMN) journalist Guyo Wario was released on bail Tuesday, the Voice of America reported. “I am so happy for being with family now. [The] prison situation was very tough, but the court investigated my case and approved my bail. I am so happy,” he was quoted as saying by the VOA’s Horn of Africa service.
A lower court ordered Wario’s release on bail a week ago, and the higher court gave the final order Monday, but paperwork delayed the release, VOA reported citing a family member.
OMN journalist Mohamed Siraj was released on bail Saturday but Mellese Diribsa and camera operator Nasir Adem, along with Minnesota resident IT technician Misha Adem Cirrii, remain in detention, according to the VOA.
https://www.ethiopiaobserver.com/2020/0 ... d-on-bail/
የአሥራት ጋዜጠኞች ዛሬ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (3ኛ) እስር ቤት ከተፈቱ በኋላ 7 ሲቪል የለበሱ ግለሰቦች “ለጥያቄ ትፈለጋላችሁ” በሚል ወደ እስር ቤት እንዲመለሱ መደረጉን ቴሌቪዥን ጣቢያው አሳውቋል።
በትናንትናው ዕለት የአራዳ መጀመርያ ፍርድ ቤት የዋስትና መብት የጠበቀላቸው ሲሆን ፖሊስ ከእስር እንዳይፈቱ አድርጎ ይግባኝ እንደጠየቀባቸው ይታወቃል።
ይሁንና የፈደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ይግባኝ ወንጀል ችሎት የፖሊስን ይግባኝ ውድቅ አድርጎ የዋስትና መብታቸው መከበሩ ትክክል መሆኑ ውሳኔ ሰጥቷል።
የአሥራት ጋዜጠኞች በእያንዳንዳቸው በ10 ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ በተጠየቀው መሰረት አሥራትን በሕዳር ወር 2012 ዓ/ም የለቀቀው ዮናታን ሙሉጌታ ተፈትቷል።
ይሁንና ሙሉጌታ አንበርብር ፣ በላይ ማናዬ ፣ እና ምስጋናው ከፈለኝ ከእስር ቤት ሲወጡ ሲቪል የለበሱ ግለሰቦች በር ላይ ጠብቀው ወደ እስር ቤት እንዲመለሱ ተደርገዋል።
https://mereja.com/amharic/v2/344922
A lower court ordered Wario’s release on bail a week ago, and the higher court gave the final order Monday, but paperwork delayed the release, VOA reported citing a family member.
OMN journalist Mohamed Siraj was released on bail Saturday but Mellese Diribsa and camera operator Nasir Adem, along with Minnesota resident IT technician Misha Adem Cirrii, remain in detention, according to the VOA.
https://www.ethiopiaobserver.com/2020/0 ... d-on-bail/
የአሥራት ጋዜጠኞች ዛሬ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (3ኛ) እስር ቤት ከተፈቱ በኋላ 7 ሲቪል የለበሱ ግለሰቦች “ለጥያቄ ትፈለጋላችሁ” በሚል ወደ እስር ቤት እንዲመለሱ መደረጉን ቴሌቪዥን ጣቢያው አሳውቋል።
በትናንትናው ዕለት የአራዳ መጀመርያ ፍርድ ቤት የዋስትና መብት የጠበቀላቸው ሲሆን ፖሊስ ከእስር እንዳይፈቱ አድርጎ ይግባኝ እንደጠየቀባቸው ይታወቃል።
ይሁንና የፈደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ ይግባኝ ወንጀል ችሎት የፖሊስን ይግባኝ ውድቅ አድርጎ የዋስትና መብታቸው መከበሩ ትክክል መሆኑ ውሳኔ ሰጥቷል።
የአሥራት ጋዜጠኞች በእያንዳንዳቸው በ10 ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ በተጠየቀው መሰረት አሥራትን በሕዳር ወር 2012 ዓ/ም የለቀቀው ዮናታን ሙሉጌታ ተፈትቷል።
ይሁንና ሙሉጌታ አንበርብር ፣ በላይ ማናዬ ፣ እና ምስጋናው ከፈለኝ ከእስር ቤት ሲወጡ ሲቪል የለበሱ ግለሰቦች በር ላይ ጠብቀው ወደ እስር ቤት እንዲመለሱ ተደርገዋል።
https://mereja.com/amharic/v2/344922