Page 1 of 1

አማራን የሚመለከተው የፊንፊኔ መሬት ተዘረፈ ቀረርቶ ሳይሆን ወልቃይትን ማስመለስ ነው፡፡ ለመዋጋትማ እናቴ ቀሚስ ጠለፈኝ አሉ!

Posted: 05 Sep 2020, 10:28
by AbebeB
አማራን የሚመለከተው የፊንፊኔ መሬት ተዘረፈ ቀረርቶ ሳይሆን ወልቃይትን ማስመለስ ነው፡፡ ለመዋጋትማ እናቴ ቀሚስ ጠለፈኝ አሉ!

አማራ ሲጥል እንጂ ሲዋጋ አይታይም ይላል ተረታቸው፡፡ ኦሮሞ ከትግራዋይ ጋር ስለማይዋጋ ወልቃይት ደህና ሰንብች፡፡

ኦሮሞ ባይዋጋልንም ችግር የለም፣ አማራ ይጥላል፡፡ ምን? ያው ዱባ ነዋ!