Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ንጉሠ ነገስት ሀ/ሥላሴ የፈጸሙት ዘር ማጥፋት ወንጀል እንደገና መርምሮ በዓለም አቀፍ ፍ/ቤት ውሳኔ ሊሰጥበት ነው ተባለ፡፡

Post by AbebeB » 05 Sep 2020, 09:20

ሀ/ሥላሴ በሱማሌ የኢሳ ጎሣ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ነሀሴ 13 ቀን 1963 ዓ/ም. ፈጽሞ ነበር፡፡ የወቅቱን የተባበሩት መንግስታት ውሳኔ እንደገና መርምሮ የዓለም ዓቀፍ ፍ/ቤት (ICJ) ውሳኔ ሊሰጥበት ነው ተባለ፡፡