የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስብሰባ ባዶ ሆያ ሆዬ ነው ! ለምን?
Posted: 05 Sep 2020, 01:22
የትግሬ ፓርቲ ህጋዊ ነው፣ ህጋዊ አይደለም የሚለው ዋጋ ሚኖረው በኢትዮጵያ ሕጋዊ ሰርዓት ቢኖራት ነው ። ያ በሌለበት ዎያኔ ለአቢይ ስልጣን መኖር ትርጉመቢስ ናቸው ። ድሮም ድምጽ አልሰጡትም ዛሬም ላቢይ መኖር ይበልጥ ተጽኖ ያለው ኢሳያስ እንጂ ትግሪዎች አይደሉም።
ዎያኔ ምርጫ አደረገ አላደረገ ከንቱ ነገር ነው ። ዋጋ ያለው ትግሬ በኢትዮያ ታክስና ብድር የክልል ባጀት ታገኛለች ወይስ አታገኝም የሚለው ነው። ትግሬ ራሱ ባቆመው የዘር ፌዴሬሽን ደምብ አልኖርም ካለ አምስት ሳንቲም አያገኝም ። ነገ የሚወሰነው ያ ነው። በቃ ። የሚሆነው ትግሬም በግትርነት ምርጫ ያደጋል። ከዚያም ልዩ ልዩ ድጎማ ተዘግቶበት ድራማው ይቀጥላል ።
አቢይ ለትግሬ ክልል መሪዎች መኖር ወሳኝ ሃይል ስላይደለ እሱ ሊያስወግዳቸው አይችልም ። ዎያኔ አቢይን ስልጣን ላይ ስላላወጡት ዎያኔ ከስልጣን ሊያወርደው አይችልም ። ያንን በዩኑስና ጻእረ ሞክረውት አልቻሉም። ስለዚህ አሁን ያለው ባዶ ሆያ ሆዬ ነው።
እንዲያውም የዛሬ አመት በሚደረገው ምርጫ ካልገቡ ብርቱካን ሕገ ወጥ ታደጋቸዋለች ። ይባስ ካሉ ትግሬ ነጻ ግዛት ነው ካሉ ትግሬ እርስበርሱ ተዋግቶ ያባርራቸዋል ። ይህ ነው ያለው ጉዳይ! በቃ !!